Tuesday, November 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትከአልጄሪያው ጂኤስ ካቢሌ ክለብ ጋር መለያየቱ የተሰማው ሙጂብ ቃሲም

ከአልጄሪያው ጂኤስ ካቢሌ ክለብ ጋር መለያየቱ የተሰማው ሙጂብ ቃሲም

ቀን:

የአልጄሪያውን ጂኤስ ካቢሌ ክለብ፣ ባለፈው ሐምሌ 2013 ዓ.ም. ተቀላቅሎ የነበረው ኢንተርናሽናል ተጫዋቹ ሙጂብ ቃሲም ከክለቡ ጋር መለያየቱ ተሰምቷል፡፡ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዓምና አሸናፊ የፋሲል ከተማ እግር ኳስ ክለብ የፊት መስመር ተጨዋች የነበረው ሙጂብ፣ ለመንፈቅ ከቆየበት የአልጄርያው ክለብ የለቀቀበት ምክንያት ክለቡ ባጋጠመው የፋይናንስ ቀውስ ምክንያት መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ የተለያዩ ምንጮች እንደሚገልጹት፣ ሙጂብ ቃሲም በአሁኑ ወቅት ሁሉንም ነገር ትቶ በአዲስ አበባ ይገኛል፡፡ በካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ የዋሊያዎቹ ተሠላፊ የነበረው የ26 ዓመቱ ሙጂብ ቃሲም ከጂኤስ ካቢሌ በፊት ለፋሲል ከነማ፣ ለአዳማ ከተማና ለሐዋሳ ከተማ ክለቦች መጫወቱ ይታወቃል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

ለሲኒመር ትሬዲንግ አ/ማ አባላት በሙሉ የጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ ሲኒመር ትሬዲንግ...

የባህር በር በቀጣናዊ ተዛምዶ ውስጥ

በበቀለ ሹሜ መግቢያ በ2010 ዓ.ም. መጋቢት ማለቂያን ይዞ ዓብይ አህመድ በጠቅላይ...

ሥጋት ያስቀራል ተብሎ የሚታሰበው የጫኝና አውራጅ መመርያ

በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መልኩ በመደራጀት ማኅበረሰቡ ላይ እንግልትና...

ማወቅ ወይስ አለማወቅ – ድፍረት ወይስ ፍርኃት?

በአሰፋ አደፍርስ ወገኖቼ ፈርተንም ደፍረንም የትም አንደርስምና ለአገራችን ሰላምና ክብር...