Wednesday, September 27, 2023
- ማስታወቂያ -
- ማስታወቂያ -

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ303.5 ሚሊዮን ዶላር ያስገነባው ግዙፍ ሕንፃ ተመረቀ

ተዛማጅ ፅሁፎች

በ165ሺ ካሬ ሜትር ቦታላይ ያረፈውና ከ303 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ የተገነባው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለ48 ፎቅ ግዙፍ ሕንፃ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ(ዶ/ር)፣ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንና ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት ዛሬ የካቲት 6 ቀን 2014 ዓም ተመርቋል።
ሕንፃው 209.15 ሜትር ርዝመት (ቁመት) እንዳለው የተገለጸው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መስሪያቤት፡ ተገንብቶ እስከሚጠናቀቅ አምስት ዓመት ከ11 ወራት ጊዜ መውሰዱም ተነግሯል።

spot_img
- Advertisement -spot_img

የ ጋዜጠኛው ሌሎች ፅሁፎች

- ማስታወቂያ -

በብዛት ከተነበቡ ፅሁፎች