Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ውኃ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያ የሰጣት ነጭ ነዳጇ ነው››

‹‹ውኃ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያ የሰጣት ነጭ ነዳጇ ነው››

ቀን:

የሳሊኒ ኩባንያ ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ ፔድሮ ሳሊኒ፣ የታላቁ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጨት ማብሰሪያ ሥነ ሥርዓት ላይ የተናገሩት፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ የካቲት 13 ቀን 2014 ዓ.ም. በተበሰረው የኃይል ማመንጨት የመጀመርያው ሥርዓት ላይ የግንባታው ተቋራጭ የሆነው የሳሊኒ ኩባንያ መሪው፣ ኢትዮጵያ የተሰጣት ውኃዋንም ለታዳሽ ኃይል ማመንጫነት አውላዋለች ሲሉም አስምረውበታል፡፡ የግድቡን የኃይል ማመንጨት መጀመር ከኢትዮጵያውያን ጋር እኩል የምናከብረው የደስታ ቀን ነው ያሉት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጀመረው ‹‹ዘላቂ የልማት ግብ›› የሚለው ዕቅዱ  ጉባ ላይ እውን ሆኗል ሲሉም ተናግረዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...