Saturday, September 23, 2023
- ማስታወቂያ -
- ማስታወቂያ -

በግንባታ ዘርፍ ችግሮች ላይ የሚያተኩርና ለአንድ ወር የሚቆይ የምክክር መድረክ ተጀመረ

ተዛማጅ ፅሁፎች

በግንባታ ዋጋ ጭማሪ ሳቢያ ፕሮጀክቶች ተቋርጠዋል

በግንባታ ዘርፍ ችግሮች ላይ የሚያተኩር ለአንድ ወር የሚቆይ የምክክር መድረክ ከዛሬ የካቲት 20 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ በድሬዳዋ ከተማ ማካሄድ መጀመሩን የኮንስትራክሽን ባለሥልጣን አስታወቀ።

የምክክር መድረኩ ከዛሬ እሑድ የካቲት 20 ቀን 2014 ዓ.. ጀምሮ እስከ መጋቢት 21 2014 ዓ.. የሚካሄድ መሆኑ በግንባታ ዘር ውስጥ በሚስተዋሉ በርካታ ችግሮች ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ የባለልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ማተቤ አዲስ ገልጸዋል።

የምክክር መድረኩ በአራት ከተሞች የሚከናወን እንደሆነና በድሬዳዋ ከተማ ተጀምሮ በአዳማ፣ በሐዋሳና ደሴ ከተሞች በተከታታይ ይካሄዳል ብለዋል‹‹ግንባታ ለገር አለኝታ››ል መሪ ቃል የሚደረገው ይህ መድረክ የግባታ ጥራት፣ የመጠናቀቂያ ዜ፣ የግ ደት፣ በጀትና ተያያዥ ጉዳዮች የሚዳሰሱበት እንደሆነ ባለልጣኑ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።

በግንባታ ዘርፍ ከሚያጋጥሙ ችግሮች መካከል የግ ደቱ አንደኛው መሆኑን የጠቀሱት አቶ ማተቤ ይህም በተለይ በመንግት ፕሮጀክቶች ላይ መጓተት እንዲፈጠር ክንያት እንደሆነ አብራርተዋል። የግ ርዓቱን ግልና ተጠያቂነት ያለበት እንዲሆን የመንግት ግና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ያደረገውን ጥናት መረት በማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ምክክር ያደርጉበታል ብለዋል።

ከ1,500 በላይ ባለድርሻ አካላት ምክክር እንደሚያደርጉበት በተለይ በመት ፕሮጀክቶች ላይ እያጋጠሙ ያሉ መጓተቶች ሚፈቱባቸው መንገዶች ላይ የክልሎችና የፌራል ተቋማት መግባባት ላይ እንደሚደርሱም ተገምቷል። በተለይ የዩኒቨርሲቲ ንፃ ግንባታዎች በግንባታ ዋጋ መጨመር ምክንያት መቋረጣቸውንሱት አቶ ማተቤ መቀጠ የሚችሉትን በመለየት እንዲቀጥሉ ለማድረግና አቅም የማይኖራቸውላቸው እንዲቋረጥ እንደሚደረግ ተናግረዋል

ከ40 በላይ በሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚገኙ ከ700 በላይ ፕሮጀክቶች እንደሚገኙ፣ ግንባታቸው የተቋረባቸው ምክንያቶች ተለይተው ወደ ራ ለመመለስ በጥናት ላይ መሆናቸውን አስረድተዋል።

 በኮንስትራክሽን ዘርፉ የግ ማዕቀፎች ላይ የሚያጋጥሙ የአተገባበር ክፍተቶች ዋነኛ ችግር መሆናቸውን በተለይ ጥራታቸውን የበቁና ለአካባቢ ተስማሚ ሆነ እንዲከናወኑ ለማስቻል ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር  መግባባት ላይ እንደሚደረስ ይጠበቃል ብለዋል

ለዚህም በግንባታ ባለቤቶች፣ አማካሪዎች፣ ራ ተቋራጮችና በመንግት መካከል ያለውን አለመግባባት በናት ላይ ተመሥርቶ እንደሚታይ አክለዋል።

የግንባታ ቦታ ደንነትን በተመለከተ አሁን ያለው ግ በአግባቡ እየተተገበረ እንዳልሆነ የገለጹት አቶ ማተቤ ባለልጣኑ እንደ አዲስ የግ ማዕቀፉን ለማዘጋጀት በጥናት ላይ ይገል ብለዋል።

spot_img
- Advertisement -spot_img

የ ጋዜጠኛው ሌሎች ፅሁፎች

- ማስታወቂያ -

በብዛት ከተነበቡ ፅሁፎች