Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየባልደራስ አመራሮችና አባላት በጸጥታ ኃይሎች  በቁጥጥር ስር ዋሉ

የባልደራስ አመራሮችና አባላት በጸጥታ ኃይሎች  በቁጥጥር ስር ዋሉ

ቀን:

የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ(ባልደራስ) ፕሬዚደንት አቶ እስክንድር ነጋ፣ አቶ ስንታየሁ ቸኮልና ሌሎችም አባላት ዛሬ የካቲት 26 ቀን 2014 ዓም በጸጥታ ኃይሎች መያዛቸውን የፓርቲው አባላት ለሪፖርተር ገለጹ።

አመራሮቹና አባላቱ  በቁጥጥር ስር የዋሉት የኢፌዴሪ አርማ የሌለውን ሰንደቅ አላማ(ባንዲራ) ይዘው የካራ ማራ የድል በአል ለማክበር በመውጣታቸው ያንን እንዳያደርጉ በጸጥታ ኃይሎች ሲገለጽላቸው ባለመስማማታቸው መሆኑም ታውቋል። 

አመራሮቹና አባላቱ ባሁኑ ሰዓት በልደታ ክፍለከተማ ፖሊስ መምሪያ ናቸው።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...