Friday, September 22, 2023
- ማስታወቂያ -
- ማስታወቂያ -

በግብርና ዘርፍ የሚታየውን የተበታተነ አሠራር የሚያስተባብር ፎረም ተመሠረተ

ተዛማጅ ፅሁፎች

በግብርና ዘርፍ የሚታየውን የተበታተነ አራር የሚያስተባርና የሚከታተል ፎረም መመረቱን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።

በግብርና ላይ በርካታ የውጭና ገር በቀል ተቋማት የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፎችን የሚያደርጉ ቢሆንም በተገቢው መንገድ ክትትል ለማድረግ አስቸጋሪ መሆኑን በግብርና ሚኒስቴር የግብርና ኤክስቴንሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ገርማሜ ጋሩማ ለሪፖርተር ገልዋል።

በዚህም ምክንያት ሁሉም ድጋፎች ውቅና አግኝተው በአንድ ማዕከል በኩል እንዲያልፉና ክትትል እንዲደረግባቸው ለማስቻል ፎረሙ መመረቱን ተናግረዋል። በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ሁሉም ቦታዎች በወረዳ ደረጃም ሆነ እስከ ክልል የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ከፎረሙ ውቅና አግኝተው መራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።

በአሁኑ ወቅት በፎረሙ ውስጥ 26 አባላት የተካተቱ መሆናቸውንናራቸውን እስከ 100 ለማድረስ ፍላጎት መኖሩን የገለት አቶ ገርማሜ ይህም በዘርፉ የሚሳተፉና የሚመለከታቸውን አካላት የሚያካትት ይሆናል ሲሉ አስረድተዋል

በግብርና ሚኒስቴር በሚመራው ፎረም ውስጥ በአባልነት ከተካተቱት መካከል የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፣ ለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩትና የጀርመን የተራድኦ ድርጅት (GIZ)ቃሶሾች ናቸው።

 ሁሉም አባላት የሚሳተፉበት የስትራቴጂ ዝግጅት በመከናወን ላይ እንደሚገኝ የገለጹት አቶ ገርማሜ በተለይ በግብርና ዘርፍ ውስ የሚገኘውን ብት አጠቃቀም በተመለከተ የተሻለ መንገድ ይቀየስበታል ብለዋል።

ፎረሙ በ2015 ዓ.. ሙሉ በሙሉ ወደ ራ እንደሚገባና የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማስፋፋትና አዳዲስ አራሮችን በማስተዋወቅ የተቀናጀ አራር እንዲፈጠር አጋዥ እንደሚሆን አብራርተዋል።

ለአርሶና አርብቶ አደሮች የሚደርስ መረጃን በሚመለከት እስካሁን ከስድት ሚሊን በላይ ለሚሆኑት የመረጃ አገልግሎት መሰቱን ገል ይህንን በተሻለ መንገድ ተደራሽ ለማድረግ በአንድ ማዕከል የሚመራ ፎረም መቋቋሙ ጠቃ እንደሚሆን ጠቁመዋል።

spot_img
- Advertisement -spot_img

የ ጋዜጠኛው ሌሎች ፅሁፎች

- ማስታወቂያ -

በብዛት ከተነበቡ ፅሁፎች