Monday, December 4, 2023
- ማስታወቂያ -
- ማስታወቂያ -

በመሬት አጠቃቀም ላይ የሚነሱ አለመግባባቶችን ይፈታል የተባለ የጥናት ፕሮጀክት ተጀመረ

ተዛማጅ ፅሁፎች

በመሬት አጠቃቀም ላይ የሚነሱ አለመግባባቶችን ይፈታል የተባለ የጥናት ፕሮጀክት መጀመሩን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ።

 

ፕሮጀክቱ ለሚቀጥሉት ስት መታት የሚቆይ ሲሆን ለተለያዩ ላማዎች የሚፈለጉ መሬቶች ከሚፈለጉበት ላማ ውጪ እንዳይውሉ የአለመግባባት ምንጭ እንዳይሆኑ እንዳይባክኑ ለማድረግ ያለመ መሆኑን በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የፖሊሲ ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ነመራ ገበየሁ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ገልጸዋል። 

ለተለያዩ ላማዎች የሚፈለጉ መሬቶች ጥናት ሳይደረግባቸውና ተገቢነታቸው ሳይታወቅ ፕሮጀክቶች ይገነባሉ ያሉት ሚኒስትር ኤታው ይህም የመሬት ብቱ ለትክክለኛ ላማ እንዳይውል እያደረገው መሆኑን ተናግረዋል።

የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ግንባታ ለአብነት ያነሱት ነመራ (ዶ/ር) የፓርኮቹ ግንባታ ከተከናወነ በኋላ ለከተማ ማስፋፊያና ለሰብል ማምረቻነት የሚውሉ ናቸው የሚል ጥያቄ እንደሚቀርብላቸው ገልጸዋል።

አሁን የተጀመረው ፕሮጀክት ለግብርና፣ ለከተማ ማስፋፋት፣ ለቱሪዝም፣ ለፋብሪካና ለሌሎች ላማዎች የሚውሉ መሬቶችን በመለየት ለተገቢው ዓላማ እንዲውሉ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።

የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ በአሁኑ ወቅት አለመኖሩን የገለጹት ነመራ (ዶ/ር)፣ የተጀመረው ፕሮጀክት ከክልሎችና ከከተማ አስተዳደሮች ጋር በመሆን የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ርዓትንና መረጃ እንዲኖር የሚያስችል ሆኑን አብራርተዋል።

ገር አቀፍ ደረጃ በክልሎች የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲዎች ጎችና ተቋማዊ አደረጃጀቶችን ለማሻሻል በተመረጡ አካባቢዎች የማሳያ ራዎች እንደሚሩ አክለዋል።

እንደ ሚኒስትር ኤታው ገለጻ በአማራ፣ ኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የሚተገበረው ፕሮጀክቱ በመሬት አጠቃቀም የሚያጋሙ ችግሮች የተከሰቱባቸውን ምክንያቶች በመለየት በሌሎችም አካባቢዎች በመተግበር ፍትዊ የመሬት አጠቃቀም እንዲኖር ያስችላል። ስቱ ክልሎች ለፕሮጀክቱ የተመረጡት እስካሁን እያጋጠሙ ያሉ የመሬት አጠቃቀም አለመግባባቶች በአብዛኛው በእነዚህ ክልሎች መሆናቸውን መነሻ በማድረግ ነው ብለዋል።

ፕሮጀክቱ በጀርመን የልማት ተቋም (GIZ) የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፎች የሚደረጉለት እንደሆነ፣ አምስት ሚሊዮን ዩሮ ወጪ እንደተመደበለትም ለማወቅ ተችሏል፡፡

spot_img
- Advertisement -spot_img

የ ጋዜጠኛው ሌሎች ፅሁፎች

- ማስታወቂያ -

በብዛት ከተነበቡ ፅሁፎች