Thursday, November 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የባህል ፌስቲቫል በሻሸመኔ

ትኩስ ፅሁፎች

በኦሮሚያ ክልል ደረጃ የባህል ፌስቲቫል ‹‹ባህላችን ለቱሪዝም ዕድገታችን›› በሚል መሪ ሐሳብሻሸመኔ ከተማ ከመጋቢት 18 ቀን 2014 .ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት ተካሂዷል፡፡ በጎዳና ላይ ትርዒት የተከፈተው ፌስቲቫሉ የክልሉ ዞኖች የባህል ቡድኖች ከተለያዩ ክልሎች የመጡ ቡድኖች የተሳተፉበት ሲሆን፣ የባህላዊ እሴቶች ዓውደ ርዕይ፣ በተለያዩ ሙዚቃ ባንዶች መካከል ውድድር መደረጉ ተገልጿል፡፡ ከክልሉ ባህል ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ፌስቲቫሉ ለባህል ዕድገት ትልቅ ጠቀሜታ አለው። ከመርሐ ግብሮቹ መካከል ለኦሮሞ ባህልና ኪነ ጥበብ ዕድገት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ዕውቅናና ምስጋናየጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም ይገኙበታል፡፡ ከሻሸመኔው ክልል አቀፍ ፌስቲቫል አስቀድሞ መሰንበቻውን በክልሉ ከወረዳ እስከ ዞን ባሉት መዋቅሮች የባህል ሳምንት መከበሩ ቢሮው ገልል። ፎቶዎቹ የፌስቲቫሉን ከፊል ገጽታዎች ያሳያሉ፡፡

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች