Monday, December 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናከሳዑዲ አረቢያ 490 ስደተኞች ወደ አገራቸው ተመለሱ

ከሳዑዲ አረቢያ 490 ስደተኞች ወደ አገራቸው ተመለሱ

ቀን:

የኢትዮጵያ መንግስት ከወራት ጥበቃ በኋላ ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው የመለሳቸው ስደተኞች ዛሬ መጋቢት 21 ቀን 2014 ዓ.ም ጠዋቱ 3:00 ገደማ አዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ ደርሰዋል። ወደ አገራቸው የተመለሱት 490 ሲሆኑ በሙሉ ሴቶችና ህፃናት ናቸው።

መንግስት ከሳዑዲ ወደ ኢትዮጵያ ሊመልሳቸው ያሰበው ከ100 ሺህ በላይ ስደተኞች ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ከሰባት እስከ 11 ወራት እንደሚወስድ አስታውቋል። ለመመለስ ምዝገባ ያደረጉት 45 ሺህ ኢትዮጵያውያን መሆናቸውም ታውቋል።

በተያዘው ጊዜ ውስጥ ይመለሳሉ የተባሉትን 102 ሺህ ስደተኞች ወደ አገር ለማምጣት በየአንድ ቀን ልዩነት በረራዎች እንደሚኖሩና በቀን ሶስት በረራ እንደሚደረግ ተገልጿል። ዛሬ ጠዋት ከገቡት ስደተኞች በተጨማሪም ከሰዓት በኋላ ሌላ በረራ እንዳለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...