Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየኢትዮጵያ መድኃኒት ፋብሪካ ከቻይና ኩባንያ ጋር በጥምረት የኮሮና ቫይረስ ክትባት የማምረት ዕቅዱን...

የኢትዮጵያ መድኃኒት ፋብሪካ ከቻይና ኩባንያ ጋር በጥምረት የኮሮና ቫይረስ ክትባት የማምረት ዕቅዱን እንደሰረዘ አስታወቀ

ቀን:

በኢትዮጵያ ያለው የኮቪድ ክትባት ፍላጎት ዝቅተኛ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ  የኮሮና  ቫይረስ  ክትባት  የማምረት  ዕቅዱን  መሰረዙን የኢትዮጵያ መድኃኒት ፋብሪካ አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያ  መድኃኒት  ፋብሪካ  ሥራ  አስፈጻሚ  ሞሐመድ  ኑሪ (ዶ/ር)፣  ፋብሪካው  የኮሮና  ቫይረስ  ክትባት  ለማምረት  የሚያስችለውን  ጥናት  በማድረግ  ላይ እንደነበር  ገልጸዋል፡፡

ነገር  ግን  በአሁኑ  ወቅት  ክትባቱን  የማምረት  ቅዱን  መሰረዙን አስረድተው፣  ለዚህም  እንደ ምክንያት ያቀረቡት  በኢትዮጵያ ያለው  የኮቪድ  ክትባት  ፍላጎት ዝቅተኛ  መሆን  አንደኛው  ነው፡፡ ስሙን  መግለጽ  ካልፈለጉት  የቻይና  ኩባንያ  ጋር  በጥምረት  ለማምረት  ተስማምተው  እንደነበር ነገር  ግን  ብረተሰቡ የመከተብ  ፍላጎት  ዝቅተኛ  ከመሆኑም  በተጨማሪ  የኮሮና  ቫይረስ ርጭት  አነስተኛ  ሆኗል  የሚለው  አመለካከት  ወደ  ማምረት  እንዳይገቡ እንዳደረጋቸው መድ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡

ሌሎች  የክትባት  ይነቶችን  ለማምረት  ፍላጎት  እንዳ  ገልጸው ነገር  ግን የውጭ  ምንዛ እጥረት  ለመድኒትና ለሕክምና  ዓት  አምራቾች  ፈተና እንደሆነባቸው  ተናግረዋል፡፡

ፋብሪካቸው  በውጭ  ምንዛ እጥረት  ምክንያት  ራሲታሞልን  ጨምሮ  ሲያመርታቸው  የነበሩ  በርካታ  መድኒቶችን  ማምረት  ማቆሙን  በአሁኑ  ወቅት ከ30  በመቶ  በታች  አቅማቸው  እያመረቱ  መሆኑንና  የውጭ  ምንዛ እጥረቱ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ካልተፈታ ምርታቸው አሁን ካለውም በታች እንደሚቀንስ አክለዋል፡፡

ከዚህ  ቀደም  የተለያዩ  መድኒቶችን  ሱዳን፣  ሶማላንድ፣  ደቡብ  ሱዳንና  ሌሎችም  አገሮች  በመላክ  መት  እስከ  አምስት  ሚሊ  ዶላር  ያገኙ  እንደነበር  የገለጹት  መድ (ዶ/ር) በአሁኑ  ወቅት  ወደ  ውጭ  መላክ  ሙሉ  ለሙሉ  ማቆማቸውን  ገልጸዋል፡፡

የኢትጵያ መድኒት ፋብሪካ በመት  እስከ  25  ሚሊዮን  ዶላር  የመጠቀም  አቅም  ቢኖረውም የሚያገኘው  የውጭ  ምንዛ  ከ20  በመቶ  በታች  እንደሆነም  አብራርተዋል፡፡

የመድኒትና  ክምና  ብዓቶች  አምራቾች  ራዊ  ባንክ  ባወጣው  መመ  ረት  ቅድሚያ  እንዲሰጣቸው  ባስቀመጠው መመያ መረት የውጭ ምንዛ  እንዲሰጣቸው  ማኅበራቸው  በኩል  መጠየቃቸውን  ተናግረዋል፡፡

የኢትዮጵያ  የመድኒትና  ክምና  ግብዓት  አምራቾች  በር  ፕሬዳንትና  የክሊች  ኢስትሮ  ባዮቴክ  ምክትል  ዋና    አስኪያጅ  አቶ  ዳንኤል  ዋቅቶሌ   የመድአምራቾች  በሌሎች ዘርፎች ከተሰማሩ  አምራቾችና አስመጪዎች  ጋር  እኩል  እየተስተናገዱ  መሆናቸው  ይገልጻሉ፡፡ 

ነገር ግን የመድኒትና  ክምና  ምርት  ዘርፍ  ከሌሎች  ቢዝነሶች  አን  የሚያስገኘው  ትርፍ  ዝቅተኛ  በመሆኑ ባንኮች  የውጭ  ምንዛ  ለማቅረብ  ፍላጎት እንዳይኖራቸው  አድርጓል  ብለዋል።  አምራቾቹ  ከአጠቃላዩ  የኢትዮጵያ  የመድኒት  ፍጆታ  40  በመቶ  የሚሆነውን  የመሸፈን  አቅም  ቢኖራቸውም  እየሸፈኑ የሚገኙት  ከአምስት  በመቶ  ያልበለጠውን  እንደሆነ  የገለጹት  አቶ ዳንኤል በአጠቃላይ  ከማምረት  አቅማቸው  ከ25  በመቶ  በታች  የሚሆነውን አቅማቸውን እየተጠቀሙ እንደሚገኙ ገልጸዋል።

ለዚህም  ለዘርፉ  ከሚመደበው  የውጭ  ምንዛ ውስጥ  ከ65  በመቶ  በላይ  የሚሆነው  ለአምራቾች  ብቻ  እንዲመደብና  ቀሪው  35  በመቶ  ለአስመጪዎች እንዲሆን  ጠይቀዋል።  እንደ  አቶ  ዳንኤል  ገለጻ የውጭ  ምንዛ ምደባን  ጨምሮ  ለመድኒትና  ክምና  ግብዓት  አምራቾች  የወጡ  ፖሊሲዎች  በተገቢው  መንገድ  እየተተገበሩ  አይደለም፡፡

በመመ  አለመኖር  ምክንያትም  ላግባብ  ታክስ  እየከፈሉ  መሆኑን  ገልጸው  ለጤና  ሚኒስቴር፣  ለኢንዱስትሪ  ሚኒስቴር፣  ለገቢዎች  ሚኒስቴር፣  ለጉምሩክ ኮሚሽንና  ለሌሎችም  ከዘርፉ  ጋር  የሚገናኙ  የመንግ  ተቋማት ማስተካከያ እንዲደረግ  ጥያቄ  ማቅረባቸውን  ተናግረዋል፡፡ ‹‹በሩ  13  አባላት  ያሉት ሲሆን በአጠቃላይ  መት  ከ160  ሚሊ  ዶላር  በላይ  የውጭ  ምንዛ  ያስፈልጋቸዋል፤›› በማለ  ከሚያመርቸው  ምርቶችም  70  በመቶ የሚሆነውን  ለመንግታዊ  ክምና  ተቋማት  የሚያቀርቡ  መሆናቸውን፣ እንዲሁም  30  በመቶ  ለግል  እንደሚያቀርቡ   አቶ ዳንኤል  ስረድተዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...