Monday, May 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ልናገርእስኪ አንዳንዴ ቆም እያልን ራሳችንን እየጠየቅን መልስ ብናገኝ

እስኪ አንዳንዴ ቆም እያልን ራሳችንን እየጠየቅን መልስ ብናገኝ

ቀን:

በአብዩ ብርሌ (ጌራ)

ወጣት እያለሁ ለገራችን ኋላ መቅረት ለሕዝባችን ድህነት የሁልጊዜ ድርቅ መከሰት ለጭሰኛመሬት ማጣት ለላብ አደሩ ቀኑን ሙሉ ሲለፋ ሎ ባዶ እጁን ወደ ቤተሰቦቹ ማምራት ለሁሉም የገራችን ችግር ተጠያቂው ንጉና እሳቸው ከላይ ሆነው የሚመሩት የባላባታዊ ሥርት ነው እንል ነበር፡፡ ንጉሡ በሕዝብ አመ ሲወርዱ ግን ጭራሽ ከእሳቸው ሥርት የባሰ ደርግ የሚባል አሬ ተተካና ገሪቱን ሊገነባ ይችላል በሚል ተስፋ ተጥሎበት የነበረውና የተማረው ወጣት ትልድ እንደ ቅጠል እረገፈ፡፡ ከዚያ ቀጥሎ ደግሞ ያ መት ሲያልፍ ከሁለቱም የሚብስ ሥርት ተተካና ሕዝቡ ‹‹እሰይ ጨካኙ ደርግ ተወገደልኝአሁንስ ፎይ ብ ችግሬን ችግር አድርጌ ቢያንስ ገሬን በሰላም ይ ዕድሌን አያለሁ፤›› ሲል ፈሞ ያላለመው ይነት አስከፊ ሥርት ደግሞ ወረደበት፡፡

ጭራሽ የኢትዮጵያን ምድር በዘፈቀደ ቆራርሶበክልልና በቋንቋ በዘር ለያይቶለስሙ ለሰፊ ሕዝብ እኩል አከፋፈልኩ በማለት እየተመደቀሃውን ዜጋ በጭካኔ በግፍ በሴራና በብልጠት የሚመዘብርታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ሥርት ተከሰተ፡፡ ይማኖት ዘር ቋንቋና ድንበር አጥር ሆኖ ሳይለያየው በፍቅር ተሳስሮ ለዘመናት የኖረን ሕዝብ እርስ በርስ የሚያናቁር የሚያፈናቅል የሚያጨራርስ ሥርት ቤተ መንግሥት በጉልበት ገብቶ ቀስ በቀስ በገሪቱ ሥር ሰደደ፡፡ ከዚያም ለዘመናት ተከብራና ታፍራ የኖረችው ገሩ ከእነ አካቴው ጨርሳ እንዳትጠፋበት፣ አገሩን አፍቃሪ ዜጋ ሁሉ ሌትና ቀን መባነንና መጨነቅ ቀጠለ፡፡

እንግዲህ ገራችንና ሕዝባችን ከዘለዓለም መከራ ሊያድን የሚችል ምን ይነት መንግሥት ቢመጣ ይሻላል? ከየትስ ነው የሚመጣ? ችግራችን ራሱ መንግሥት የማጣት ነው ወይስ ሌላ የማናቀው በሽታ በውስጣችን አለብን? እኛ ኢትዮጵያያን ገናና ታሪክ ያለንና ከሁሉ በፊት ተ መንግሥት የነበረን እንዴት አሁን ለእኛ የሚሆን ጥሩ መንግሥት መመሥረት አቃተን? ምንድነው ችግራችን? ስንት ወርቃማ ተመልሶ የማይገኝ ዕድልስ አለፈን?

በእኔ ግምት በየጊዜው እየመጣ ሳይሳካለት ጥፋት እያጠፋ የሚሄደን መንግሥት እንደተለመደው ከማገዝና ሁልጊዜ ሌላ የማናን አዳዲስ ከመመኘት ተቆጥበን እስኪ አንዳንዴ ቆም እያልን ራሳችንን በጋራም ሆነ በግል እንጠይቅ ችግራችንን ከሩ ለመረዳት እንሞክር፡፡ መንግሥት ኮ ክፉም ሆነ ደግ ከሰማይ አይወርድም፡፡ ከእኛ ስጥ ተዘርቶ ነው የሚበቅለና ሥር የሚሰደውየሚያቆጠቁጠና የሚያድገው፡፡ ዞሮም መልሶ የሚያጠፋንና እርስ በርሳችን የሚያጠፋፋን እኛው ራሳችን እያሳደግነው ነው፡፡ ያ ከሆነ ታዲያ ለምንድነው ካለፈው ጥፋታችንና ተሞክሮአችን ተምረን ገራችንን የሚጎዳ መንግሥት እንደ ገና መልሶ ከስጣችን እንዳያቆጠቁጥ ወይም ከጭ እንዳይጫንብን በብረት ማስቆም የማንችለው?

ድሮ በትምህርት ገበታ ወይም ኮሌጅ እያለን ስለመንግሥት አፈጣጠር ሲነግሩን ከሕዝብ ተወልዶ በሕዝብ ተወክሎ ሕዝብን ለማስተዳደር የሚተከልና የሚገነባ የብረተሰብ አካል ነው ይሉን ነበር፡፡ እንግዲህ እነዚህ ባለፉት ምሳ መታት ገራችንን እያስተዳደሩ ለሚመጣልድ አሳድገና ጠብቀው በሰላም ለማረስ ሳይሳካላቸው ያለፉት የስት መንግሥታት ቶች (የዛሬን ገና አዲስ ስለሆነ ለጊዜው ትተን) ከላይ የተማርናቸን መፈርቶች ሙሉ በሙሉ አያሟሉም ነበር ለማለት አያስደፍርም፡፡ ለምን ቢሉ ያለ ምንም ደጋፊና ወካይ ከላይ ዱብ ብለው ነው የመንግሥት ሥልጣን ወንበር ላይ ቁጭ ያሉ ለማለት አፋችን ሞልተን መናገር የምንችል አይመስለኝም፡፡ በዚህም በዚያ ወጣም ወረደ ለእነዚህ መንግሥታት ልጣን ላይ ለመጣት ሆነ ር ለመስደድ ኃላፊነት ለመሰድ ወይም መጠየቅ የሚኖርበት ምንጊዜም ከእኛስጣችን ያለ ይመስለኛል፡፡

በአጭሩ ሰፊን ሕዝብ ከእዚህ ኃላፊነትና ተጠያቂነት ብናወጣው፣ ይህ መንግሥት እኔን ይጠቅመኛል በሚል ሥልጣን ላይ እንዲወጣ የሚመኝም ሆነ፡፡ ከወጣም በኋላ እንዲጠናከር እንዲቀጥልና ድሜው እንዲረዝም ሽንጡን ገትሮ የሚደግፈውና የሚዋጋለት ምንጊዜም ይኖራል፡፡ ባለፉት ስቱም ቶች የእዚህ ይነት ባህሪ ያለውበጣም ብዙ ሰው ወይም የብረተሰብ ክፍል በተለያዩ ወቅቶች የነበረ ይመስለኛል፡፡ ይህ የብረተሰብ ክፍል የራሱን ጥቅም ማስጠበቅ እን ለሌላ ወይም ለገሩ ምንም ደንታ የለ፡፡ በአንሩ በእነዚህ መንግሥታት ዋጋ የሚከፍለው ግን ሰፊው ምስኪን ሕዝብ ነው፡፡

በእኔ አስተያየት እንግዲህ እዚህ ላይ ነው ዋና ችግር ያለው፡፡ ሁሉም መንግሥት የራሱ ወካይ ተከላካይ ደጋፊ ወይም ከእዚያ አልፎ ይወቱን ሳይቀር በግድም ሆነ በድ አሳልፎ የሚሰጥለት የብረተሰብ ክፍል አለው ማለት ነው፡፡ አንዳንዶች ይህን ለልጣን ወይም የራሱን መንግሥት ለማምጣት የሚሻኮተንና የሚታገለን “የፖለቲካ ልሂቅ” ብለው ይጠሩታል፡፡ ልብ በሉ! ይህ ሁሉ ሲሆን ሰፊውን ሕዝብ ዞር ብሎ የሚያየው ወይም ከጤፍ የሚቆጥረው የለም፡፡ ይሁን እን ይህ “ልሂቅ” የሚባለው አካል ሰፊን ሕዝብ ለራሱ መሣሪያ ወይም ልጣን መወጣጫ አያደርገም ማለት አይደለም፡፡ እንዲያም ብዙ ጊዜ ፈላጭ ቆራጭ መንግሥታት ልጣን የሚዙትም ሆነ የሚወድቁት በሕዝብ አመ ተደግፈው ነው፡፡ ይሁን እን ሕዝቡ ጭቆናና ግፍ አንገፍግፎት በመንግሥት ላይ አመ ቢያነሳም ብዙ ጊዜ አይሳካለትም፡፡ ከባድ መስዋት ከፍሎም ለሱ የሚሆን መንግሥት አያገኝም፡፡ ድሉን በልሂቃኑ ይቀማልና፡፡

የሚገርመው ግን እንደ አዲስ የሚመጡት መንግታትም ካለፉት ስህተት አይማሩም፡፡ ሕዝቡን ይበዘብዙታል ግፍ ይሩበታል እንደ ገና ለአመ ያስነሱታል፡፡ በመጨረሻ እነሱም ወድቁና ሌላ ጉልበተኛ መንግሥት ሕዝቡንም ቀስቅሶ አነሳስቶ የራሱን ልሂቃንም ይዞ ልጣን ይጨብጥና ይቀጥላል፡፡ ባለፉት 50 ዓመታት የገራችን ጣ ከሞላ ጎደል ይህን ይመስል ነበር ቢባል ከእነት የሚርቅ አይመስለኝም፡፡ በቅርቡ እንኳን እንዳየነው የኢሕዴግ መንግሥት በሕዝብ አመ ከወደቀ በኋላ ምንም እንኳን ገራችን እስከ ዛሬ ድረስ ከቀውስ ባትወጣም ለመጀመያ ጊዜ ማንም ሳያስገድደው ሕዝቡ ግልብጥ ብሎ ወጥቶ ድምን በመስጠት የሚወክለን መንግሥት ለመምረጥ ችሎ ነበር፡፡ ይሁን እን ይህ መንግሥትም ዛሬ በልሂቃኑ እንዳይጠለፍ ያጋል፡፡

ምንም እንኳን በሕዝብ ይመረጥ እን ከፊቱ ብዙ ከባድ ፈተናች ግን ተጋርጠበታል፡፡ እነዚህን ስብስብ የገራችን ችግሮች ደግሞ ያለ ሕዝብ ድጋፍ ሊወጣቸው አይችልም፡፡ የሚያሳዝነው ግን ጥሩ ሲራ ሆይ ሆይ ብለው ለጊዜው ከሚያሞግሱት ይልቅ ስህተት ሲራ ቶሎ ብለው የሚያወግዙት የሚበዙ ይመስላል፡፡ ስህተት እንዲሠራና ሕዝብ እንዲያምበት የሚመኙለትም እንዳሉ ግልጽ ነው፡፡ገራችን ፖለቲካ ከልሂቃን ሴራ ምንጊዜም ወጥቶ አያቅም፡፡ አንዱ ትልቁ መድኒት ያላገኘንለት መምም እሱ ነው፡፡ እስኪ ተደጋግፈን ይህን በስንት ትግልና ዕድልከስንት መታት በኋላ የተገኘንና በሕዝብ ፍላጎት የተመሠረተን መንግሥት እንደ ምንም ብለን የተወሳሰቡትን የገራችን ችግሮች በጋራ እየፈታን እንዲዘልቅ እናድርገው እያለ ከልቡ የሚጨነቅና የሚያስብ ልሂቅ ስንት እንዳለ ለመገመት ያዳግታል፡፡ እርግጥ በዋነኝነት ይህ እንዲሆን ማመቻቸት የሚገባ መንግሥት ራሱ እንደሆነ ደግሞ ማመን ያስፈልጋል፡፡ ችግሩ ግን በሕዝብ ቢመረጥም እንኳን አሁንም መንግሥትን የሚዘሩትና የሚያሽከረክሩት ከገሪቱ ልሂቃን የወጡ ስለሆኑ ስንቶቹ በሴራው የፖለቲካ ባህላችን ያልተበከሉ ናቸው የሚለው ራሱ አጠያያቂ ነው፡፡ እንግዲህ ታዲያ ይህን ልሂቃኑን የተጠናወተመም እንዴት ነው ማዳን የሚቻለው?

ያም ሆነ ይህ አንድ መንግሥት በትክክል አልሠራም እያሉ እሱን ብቻ ማገዝና በላዩ በላዩ መረባረቡ ምንም መፍትሔ እንደማያመጣ ቢያንስ ባለፉት ሃምሳ ዓመታት በስቱ ቶች በሚገባ ያየን ይመስለኛል፡፡ ችግሩ ይህን ሀቅ አምኖ የሚቀበል ግን ብዙም የለም፡፡ እስኪ መንግሥትን ማገዝ ለጊዜም ቢሆን አቁሜ ራሴን ልመርምር የሚል ብዙም ያለ አይመስለኝም፡፡ ዋና ችግር ለዘመናት ወደ ኋላ እየዞርን በማየት አልፈነው በመጣነው ጎዳና እየተነታረክንሁልጊዜ ወደ ሰማይም አንጋጠን ወደፈጣሪያችን እየለይን አንገታችን ደፍተንም ራሳችን ይዘን እያለቀስን ሁሉ ሞከርነው ግንገራችን የፖለቲካ አዙሪት እስከ ዛሬ ምንም መጫ ጎዳና ማግኘት አልቻልንም፡፡ ወደፊታችንም ለማየት አቅም አላገኘንም፡፡

እስኪ የሚረዳን ከሆነ አንዳንዴ ቆም እያልን ራሳችንን እንጠይቅ፡፡ “ያልተማረ” ከምንለው ከሕዝባችንም ለመማር እንሞክር፡፡ ለምንድነው እስከ ዛሬ ለሕዝብና ለገር የሚሆን መንግሥት መመሥረት ያልቻልነው? ለምንድነው አንድ መሆንና መስማማት የሚያቅተን? ለም በሙሉ የሚያከብራትን ገራችንን ለምንድነው የምናዋርዳት? ወደኋላ ያስቀረናት? ለምንድነው ሕዝባችንን ለዘለዓለም ረ ድርቅ ድህነት ጉስቁልና በሽታ ጦርነት መፈናቀል የዳረግነው? ሰላም ርቅና መቻቻል ለምን ራቁን? ለራሳችን ሳይሆን ለሚመጣው ትልድና ለገራችን ማሰብ እንዴት አቃተን? እስኪ ሁላችንም በእዚህ ም ወራት ሱባ እንደገባን ሆነን በማሰብና በመለይ ለእነዚህ ጥያቄች ሌትና ቀን መልስ እናፈላልግ፡፡ በአንድ ልብ በቅንነት ካሰብን ኮ ምናልባት እንደ ጥንት ወላጆቻችን አያቶቻችንና ቅመ አያቶቻችን በህልም ሊገለልን ይችል ይሆናል፡፡ ሎት ከልብ ከተየ እ የቋንቋ የዘር የብ የክልልና ይማኖት ልዩነት አያግደ፡፡ ሁላችንም ለእች የምታኮራ ግሩም ባለ ታሪክ ገር የኢትዮጵያ ዜጎች ነንና፡፡ ፈጣሪ ይችን ክብርና ዝና የሞላትን ታሪካዊ ገራችንን ኢትዮጵያን ይጠብቅልን! ለሕዝባችን ሰላም ርቅና አንድነት ፍቅር ያርድልን! አሜን!!

ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እየገለጽን፣ በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል፡፡

 

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...