ወደ ወሳኙ ምዕራፍ ይገባ!
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰሞኑን አዲሱ ካቢኔያቸውን በማዋቀር ሥራቸውን በሙሉ ኃይል መጀመራቸው ታውቋል፡፡ ባሳለፍናቸው ጊዜያት በሁከት፣ በሰላም መደፍረስና የውስጥ ሽኩቻ አገር ስትታመስ ከርማለች፡፡ ከዚያም አልፎ በተለይ በመንግሥት ወገን በስብስብና በተሃድሶ፣ አልፎም በሹም ሽርና ሽግሽግ፣ አሁን ደግሞ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን በርካታ ጊዜ፣ ገንዘብና ጉልበት ባክኗል፡፡
በውብሸት አየለ ጌጤ