Monday, March 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -

ቢዝነስ

አነስተኛና መለስተኛ ሙያተኞች ጊዜያዊ ፈቃድ ሳይሰጣቸው ሥራ እንዳያገኙ ሰርኩላር ተላለፈ

አነስተኛና መለስተኛ ሙያ ባለቤት የሆኑ ግለሰቦች የሙያ ምዘና ምዝገባ ሳያካሂዱ ሥራ እንዳይሰጣቸው ሰርኩላር ተላለፈ፡፡

ኦርኪድ ኩባንያ የምርት ገበያን የአባልነት ወንበር በ1.6 ሚሊዮን ብር ገዛ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የአንድ አባልን የግብይት የአባልነት ወንበር ለጨረታ አቅርቦ፣ ኦርኪድ ቢዝነስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ 1.6 ሚሊዮን ብር በማቅረብ የግብይት ወንበሩን መረከቡ ተገለጸ፡፡

የህንድ ኩባንያ እምነበረድ ማምረቻ አቋቋመ

አሊሻ ማይኒንግ የተሰኘ የህንድ ኩባንያ በቡራዩ ከተማ በ2.5 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የእምነበረድ ማምረቻ አቋቋመ፡፡

የዩሮ ማሽቆልቆል ለላኪዎች ጦስ ለአስመጪዎች የደስደስ ሆኗል

ዩሮ ለዓመታት ጠንካራ የመገበያያ ገንዘብ ሆኖ ዘልቋል፡፡ አብዛኛዎቹ የአውሮፓ አገሮች የሚገበያዩበት ይህ ገንዘብ ግን ከጥቂት ወራት ወዲህ የቀድሞ ጥንካሬውን ይዞ ለመዝለቅ አልቻለም፡፡

ለቆዳ ኢንዱስትሪዎች ይገነባል የተባለው የጋራ ፍሳሽ ማስወገጃ ፕሮጀክት ፈንድ አላገኘም

- የመላው አፍሪካ ቆዳ ዓውደ ርዕይ ዛሬ ይጠናቀቃል በአካባቢ ላይ ከፍተኛ ብልከት ከሚያስከትሉ የኢንዱስትሪ መስኮች አንዱ የሆነው የቆዳ ኢንዱስትሪ፣ የጋራ የፍሳሽ ማስወገጃ ይገነባለታል ከተባለ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡

ኢትዮጵያ የልማት ፋይናንስ ላይ የሚያተኩረውን ኮንፈረንስ ታስተናግዳለች

የምዕተ ዓመቱ የልማት ግቦች በተያዘው የምዕራባውያን ዓመት የሚጠናቀቁ መሆናቸውን ምክንያት በማድረግ ቀጣዮቹን የልማት ግቦች የተባበሩት መንግሥታት እየቀረፁ ይገኛል፡፡
- Advertisement -Girl in a jacket

ዘመን ባንክ በአንድ ቢሊዮን ብር ወጪ የዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃ ግንባታ ጀመረ

የአንድ ቅርጫፍ ባንክ አገልግሎት በመስጠት ይታወቅ የነበረውና አሁን ቅርንጫፎችን በመክፈት ላይ የሚገኘው ዘመን ባንክ፣ ኮሜርስ አካባቢ በአንድ ቢሊዮን ብር ወጪ የዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃ ግንባታ መጀመሩን አስታወቀ፡፡

የኢጋድ ቢዝነስ ፎረም ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት በጂቡቲ እንዲከፈት ወሰነ

የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥት ድርጅት (ኢጋድ) ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት በጂቡቲ እንዲቋቋም ባለፈው ሳምንት ባካሄደው ጠቅላላ ጉባዔው ወሰነ፡፡

ራያ ቢራ ፋብሪካና ጆሮ ሊሰጠው የሚገባው ጥያቄ

በታሪካዊቷ ማይጨው ከተማ የተገነባው የራያ ቢራ ፋብሪካ የካቲት 8 ቀን 2005 ዓ.ም. ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመና ከፍተኛ የፌዴራልና የትግራይ ክልላዊ የመንግሥት ባለሥልጣናት በተገኙበት ተመርቋል፡፡ የራያ ቢራ ምርትም በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ተቀምሷል፡፡

የቆዳ ጥራት ችግር የኤክስፖርት ዕቅድ ላለመሳካቱ ምክንያት ሆኗል ተባለ

በመላው አፍሪካ ቆዳ ዓውደ ርዕይ 1,500 የውጭ ገዥዎች ይጠበቃሉ ከአፍሪካ አገሮች ደቡብ አፍሪካን በመከተል በአኅጉሪቱ በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም መሆኗን የመስኩ ሰዎች ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡
- Advertisement -