Sunday, October 1, 2023
- Advertisment -
- Advertisment -

ሸማች

በዓመት በ2.7 በመቶ የሚጨምረውን የሕዝብ ብዛት ያማከለ ምርታማነት ከሌለ ፍዳችን ይበዛል!

በየዕለት ኑሯችን ሊሻሻሉ ሲገባቸው የማይሻሻሉ ጉዳዮች ሲበራከቱ፣ ‹‹ኧረ ወዴት እየሄድን ነው?››፣ ወይም ደግሞ ከዚህ ከፍ ብሎ፣ ‹‹ይህች አገር ወዴት እየሄደች ነው?›› የሚል ምሬት አዘል...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት ታክስ መሻሻያ አዋጅና የንብረት አዋጅ በዚህ በጀት ዓመት ይፀድቃሉ ተብለው ከሚጠበቁት ውስጥ የሚካተቱ ናቸው፡፡ ከተረቀቁት የተጨማሪ...

የብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ዕርምጃ ያስከተለው የብድር ወለድ ጭማሪ የዋጋ ንረትን እንዳያባብስ ይታሰብበት!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ያወጣው የገንዘብ ፖሊሲ በዋናነት የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር የወጣ ስለመሆኑ በሰፊው ማብራሪያ ተሰጥቶበታል፡፡ ፖሊሲውን በማስመልከት ባንኩ በዝርዝር ያቀረበው ትንታኔና ትንበያም ይህንኑ...

ትልቁንም ትንሹንም የነካካው ሙስና በአዲሱ ዓመት መፅዳት አለበት

በኢትዮጵያ ሥር እየሰደዱ ካሉ እጅግ አሳሳቢ እየሆኑ ካሉ ቀውሶች መካከል አንዱ ሙስና ነው፡፡ ‹‹አገልጋይና ተገልጋይ የሚግባቡበት በገንዘብ ብቻ ነው›› ሲባል ያማል፡፡ ኅብረተሰቡ ስንት የተቸገረባቸው...

የዳቦ ዋጋ ያለ ቅጥ መጨመርን መንግሥት እንደቀላል ነገር በዝምታ ማለፍ የለበትም!

ተከራይ ቋሚ አድራሻ የለውም፡፡ በግሌ አሁን ተከራይቼ የምኖርበት ቤት ሰባተኛ ቤቴ ነው፡፡ ኪራይ ሲጨምርብኝ ይቀንሳል ወደተባለ አካባቢ ሳፈገፍግ፣ በመሀል ከተማ የነበረው ኑሮዬ ዛሬ ወደ...

መንግሥት ሰላም በሌለበት የዋጋ ንረትን ማርገብ እንደማይቻል ይገንዘብ!

ፖለቲካዊ ጉዳዮችንና ተያያዥ ጥያቄዎችን መሠረት አድርገው የሚከሰቱ ቀውሶች ብዙ ዋጋ እያስከፈሉ ነው፡፡ ለተከታታይ ዓመታት በየምክንያቱ የተፈጠሩ ግጭቶችና አለመረጋጋቶች፣ እንዲሁም የለየለት ጦርነቶች በሕይወትና በንብረት ላይ...

ብሔራዊ ባንክ የወሰነውን ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ ተግባርና ውጤቱን ከሥር ከሥር ሊገመግም ይገባል!

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአገሪቱ የተንሠራፋውን የዋጋ ንረት ለማርገብ ያስቸለኛል ያለውን ዕርምጃ ለመውሰድ መዘጋጀቱን ሰሞኑን በይፋ አሳውቋል፡፡ እወስደዋለሁ ያለውን ዕርምጃ በተመለከተ ባወጣው መግለጫ፣ የዋጋ ንረቱን...

በሜትር ታክሲዎችና አውቶቡሶች ብቻ የብዙኃኑን የትራንስፖርት ችግር መቅረፍ አይቻልም!

በመንግሥት ቁርጥ የዋጋ ተመን ወጥቶላቸው አገልግሎት ከሚሰጥባቸው ዘርፎች መካከል አንዱ ትራንስፖርት ነው፡፡ ከሜትር ታክሲዎችና ከልዩ የትራንስፖርት ዘርፎች ውጪ ያሉት ታክሲዎችና የሕዝብ ማመላለሻ አገልግሎት ሰጪዎች...

መንግሥት በሪል ስቴት አካባቢ ያለውን እንቅስቃሴና የተጋነነ ዋጋ ሳይረፍድ ይመልከት!

በአዲስ አበባና በሌሎች የአገሪቱ ትልልቅ የክልል ከተሞች ውስጥ መሠረታዊ የኅብረተሰቡ ችግሮች ተብለው ከሚጠቀሱ ጉዳዮች መካከል የመኖሪያ ቤት እጥረት በዋናነት ሊቀመጥ የሚችል ነው፡፡  የመኖሪያ ቤት ፍላጎት...

መንግሥት አገራዊ የኢኮኖሚ ፖሊሲዎችን ሲቀርፅ የግሉን ዘርፍ ያካተተ ምክክርና ውይይት ሊያደርግ ይገባል!

ለአንድ አገር ኢኮኖሚና ዕድገት የግል ዘርፉ ሚና የማይተካ መሆኑ ይታመናል፡፡ የአገሮች ዕድገት የሚመሠረተውና የሚለካው የግል ዘርፉ በሚኖረው ተሳትፎ  ነው፡፡ የአገሮች የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች በቀዳሚነት የሚያመለክቱትም...

አዲሱ የግብይት አማራጭ በቡና ላይ ተስፋ የቆረጠውን አርሶ አደር አነቃቅቷል

በሻፊ ዑመር አጋ   ሪፖርተር ጋዜጣ እሑድ ሐምሌ 2 ቀን 2015 ዓ.ም. ‹ሸማች› በሚል ዓምድ ሥር ‹‹ለወጪ ንግድ ገቢ መቀነስ ምክንያቶችን መደርደር ችግሩን አይፈታም!›› በሚል...

በጓሮ መመረት የሚችል ሽንኩርትና ቲማቲም ከውጭ ልናስገባ እንዳይሆን ያሠጋል!

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በእጅጉ የዋጋ ጭማሪ ካሳዩ ምርቶች ውስጥ ሽንኩርትና ቲማቲም በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ፡፡ ሸማቾች በየዕለቱ የሚጠቀሙባቸው እነዚህ ምርቶች ሰሞናዊ የመሸጫ ዋጋቸው ጣራ የነካ የሚባልም...

ለወጪ ንግድ ገቢ መቀነስ ምክንያቶችን መደርደር ችግሩን አይፈታም!

ኢትዮጵያ በ2015 በጀት ዓመት የወጪ ንግድ ገቢዋ ከቀዳሚው ዓመት አንፃር ሲታይ ዝቅ ያለ አፈጻጸም የተመዘገበበት ነው፡፡ ዘርፉ ዝቅተኛ አፈጻጸም ሊያስመዘግብ የቻለበት ምክንያቶችን በተለያየ ሁኔታ...

በምግብ ዘይት ዋጋ ላይ ያየነውን ቅናሽ በሌሎችም ያድርግልን!

ባለፉት ጥቂት ዓመታት በእጅጉ የዋጋ ንረት ከታየባቸው መሠረታዊ ፍጆታዎች ውስጥ አንዱ የምግብ ዘይት ነው፡፡ በተለይ ባለፉት አራት ተከታታይ ዓመታት የምግብ ዘይት የዋጋ ሰንጠረዥን ስንመለከት...

በሰሞኑ የመሬት ሊዝ ጨረታ የተስተዋለው ዋጋ ጤናማነት ይፈተሽ!

የመሬት ሊዝ አዋጅ ከወጣ ከ20 ዓመታት በላይ ተቆጥሯል፡፡ አዋጁ ከተተገበረ ጊዜ ወዲህ ምን ያህል ቦታ በሊዝ እንደተላለፈ ይፋዊ መረጃ ባይኖርም ከጥቂት ዓመታት በፊት የሊዝ...
167,271FansLike
274,329FollowersFollow
13,700SubscribersSubscribe
- Advertisment -
- Advertisment -spot_img
- Advertisment -
Category Template 49 – Pandemic PRO - NewsInBrief | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

ትኩስ ዜናዎች

ትኩስ ዜናዎች እንዲደርሶ