መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ወጣት
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ልዩ ልዩ
Search
NewsWeek
PRO
ማህደር
እንግሊዘኛ
ጨረታ
ስራ
ስፖንሰር የተደረጉ
Tuesday, February 11, 2025
ተጨማሪ አገልግሎቶች
Subscribe To SMS
ሌሎች አገልግሎቶች
ለበለጠ መረጃ
ስለ ሪፖርተር
ለ ጥያቄ ወይም አስተያየት
Search
Search
Facebook
Telegram
Twitter
Youtube
Subscribe
መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ወጣት
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ልዩ ልዩ
ልዩ ልዩ ዓምዶች
ታክሲ
ደላላው
ሸማች
ዓለም
ዝንቅ
ፍሬከናፍር
ተስፍሽ ና ገብርሽ
ሌሎች ዓምዶች
ልናገር
ተሟገት
ፌርማታ
አስተያየት
እኔ የምለው
የሳምንቱ ገጠመኝ
ነባር ዓምዶች
ምን የት?
ሥነ ፍጥረት
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
በሕግ አምላክ
ባልትና
ይድረስ ለሪፖርተር
ፍሬከናፍር
ፍሬከናፍር
‹‹የትግራይ መሬትና ሕዝብ የሥልጣኔ መነሻ የአገረ መንግሥት ዋልታና ጋሻ ናቸው››
ፍሬከናፍር
‹‹ንጉሣዊና ሃይማኖታዊ ቅርሶቻችን እንዲመለሱልን እንፈልጋለን››
ፍሬከናፍር
‹‹ወርቃማው የአሜሪካ ዘመን አሁን ይጀምራል››
ፍሬከናፍር
‹‹የሕጎች ብዛት መፈራራትን እንጂ እውነተኛ ሰላምን ማምጣት አይችሉም››
- Advertisement -
- Advertisement -
‹‹ዘር ቆጠራውን ተዉት የአባቶቻችሁን አገር ኢትዮጵያን አክብሩ!›› ይህን ኃይለ ቃል ከዓመታት በፊት የተናገሩት ትናንት ያረፉት
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
January 8, 2025
አንጋፋው ፖለቲከኛና የቢዝነስ ሰው የፓርላማ አባል የነበሩት፣ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ናቸው። 'አንድ አገር ነን አገራችንን እናክብር' ሲሉ የኖሩት አቶ ቡልቻ፣ ኢትዮጵያ እንዳለች፣ እንደ ነበረች፣ አንድ ሆና እንድትቆይ ፍላጎታቸው መሆኑን፣...
‹‹መጪው ትውልድ ከቀደሙት ሰዎች ውርስ ጋር የሚገናኝበት የታሪክ ሀብልና ሰንሰለት ነው››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
January 1, 2025
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የታደሰው ብሔራዊ ቤተ መንግሥት የምረቃ መርሐ ግብር ላይ የተናገሩት፡፡ የቆምንበት ስፍራ ከንጉሠ ነገሥታዊ ስብሰባዎች እስከ ውስብስብ የዲፕሎማሲ ድርድሮች ድረስ አሻራ ያረፈበት ዛሬም ይታያል ሲሉ የገለጹት...
‹‹ፈረንሣይ የሕግ የበላይነትን በሽግግር የፍትሕ ሒደት አማካይነት እንዲከበር ትፈልጋለች፤››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
December 25, 2024
የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን፣ በአዲስ አበባ የነበራቸውን የአንድ ቀን ጉብኝት ሲያጠቃልሉ በሰጡት መግለጫ የተናገሩት። ከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ መካከል የተፈረመውን የፕሪቶሪያ ስምምነት አፈጻጸምንና ሁለት...
‹‹ተጠያቂነትን ከኋላ ኪስ በማድረግ የምንሠራው ሥራ ለአገር አደጋ ነው››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
December 18, 2024
የፍትሕ ሚኒስትር ደኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር)፣ ከኢፕድ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ የተናገሩት፡፡ ሚኒስትር ደኤታው አያይዘውም፣ በፍትሕ ሥርዓቱ በተለይም ዳኞች ተጠያቂነትን በመተው ነፃነት ላይ ብቻ አትኩረው የሚሰጡት ፍትሕ ለአገር አደጋ...
‹‹ካለመግባባት የምናተርፈው ከሰላም የምናጎድለው እንደሌለ ከእኛ የተሻለ የተገነዘበ ሊኖር አይችልም››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
December 11, 2024
ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ፣ ኅዳር 29 ቀን የዋለውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን አስመልክተው ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ። 'አገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት' በሚል መሪ ቃል በተከበረው ቀን ላይ ኢትዮጵያውያን ሰላምና ነፃነታቸውን...
‹‹ሴቶችን እና ሕፃናትን እንደ ሙሉ ሰው እናስባቸው!››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
December 4, 2024
የፍትሕ ሚኒስትር ወ/ሮ ሃና አርዓያ ሥላሴ፣ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን መከላከልና ምላሽ አሰጣጥ ላይ የቅንጅትና ትብብር ሥራን ለማጠናከር ባለመ የምክክር መድረክ ላይ የተናገሩት። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና የፍትሕ...
‹ወጣቶች እንደመሆናችሁ መጠን አብዮት ማንሳትና ህልማችሁን ማስፋፋት አለባችሁ››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
November 27, 2024
የተባበሩት መንግሥታት የሥልጣኔዎች ጥምረት ከፍተኛ ተወካይ ሚጌል አንጄል ሞራቲኖስ በ10ኛው ዓለም አቀፍ ፎረም በፖርቱጋል ሲካሄድ በመክፈቻው ላይ ላይ የተናገሩት:: ከ150 አገሮች ተወካዮች በተገኙበት መድረክ ተወካዩ፣ መጪው ጊዜ የተሻለ እንዲሆንና...
‹‹ከአምስት ዓመት በፊት ባደረግሁት ንግግር 26 ጊዜ ‹ሴት›፣ 30 ጊዜ ‹ሰላም› የሚሉትን ቃላት ደጋግሜ ተናግሬያለሁ››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
November 20, 2024
ተሰናባቿ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ ኅዳር 6 ቀን 2017 ዓ.ም. በተዘጋጀላቸው የምስጋና መርሐ ግብር ላይ የተናገሩት፡፡ ፕሬዚዳንታዊ መንበሩን በ2011 ዓ.ም. በተረከቡበት ጊዜ ባሰሙት የ18 ደቂቃ ገደማ ንግግር ስለ...
‹‹የተበላሽ ወይም ጎማው የተነፈሰ የፖለቲካ ሽግግር ላይ [ነን]››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
November 13, 2024
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህሩ ዮናስ አሽኔ (ዶ/ር)፣ ‹አገራዊ የምክክር ሒደትና በሒደቱ ምን መደረግ አለበት?› በሚል ርዕስ ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አዳራሽ በተካሄደ...
‹‹ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ስለሆነ ጉባዔው ከውይይት ባሻገር በተግባር ጭምር...
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
November 6, 2024
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ የሰላም ሚኒስቴር ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ የተናገሩት፡፡ ሰላምን የመወያያ ርዕስ አድርገን ስንሰባስብ በጦርነት መካከል የተጨነቁ ሕዝቦች፣ ራሳቸውን...
1
2
3
...
52
Page 1 of 52
- Advertisement -
ትኩስ ፅሁፎች
የኢትዮጵያ ልሂቃን የፖለቲካ ባህል ከዕልቂትና ከውድመት አዙሪት እንዴት እንውጣ?
አንባቢ
-
February 9, 2025
ትኩስ ዜናዎች ለማግኘት