Tuesday, February 11, 2025

ፍሬከናፍር

- Advertisement -
- Advertisement -

‹‹ዘር ቆጠራውን ተዉት የአባቶቻችሁን አገር ኢትዮጵያን አክብሩ!›› ይህን ኃይለ ቃል ከዓመታት በፊት የተናገሩት ትናንት ያረፉት

አንጋፋው ፖለቲከኛና የቢዝነስ ሰው የፓርላማ አባል የነበሩት፣ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ናቸው። 'አንድ አገር ነን አገራችንን እናክብር' ሲሉ የኖሩት አቶ ቡልቻ፣ ኢትዮጵያ እንዳለች፣ እንደ ነበረች፣ አንድ ሆና እንድትቆይ ፍላጎታቸው መሆኑን፣...

‹‹መጪው ትውልድ ከቀደሙት ሰዎች ውርስ ጋር የሚገናኝበት የታሪክ ሀብልና ሰንሰለት ነው››

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የታደሰው ብሔራዊ ቤተ መንግሥት የምረቃ መርሐ ግብር ላይ የተናገሩት፡፡ የቆምንበት ስፍራ ከንጉሠ ነገሥታዊ ስብሰባዎች እስከ ውስብስብ የዲፕሎማሲ ድርድሮች ድረስ አሻራ ያረፈበት ዛሬም ይታያል ሲሉ የገለጹት...

‹‹ፈረንሣይ  የሕግ የበላይነትን በሽግግር የፍትሕ ሒደት አማካይነት እንዲከበር ትፈልጋለች፤››

የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን፣ በአዲስ አበባ የነበራቸውን የአንድ ቀን ጉብኝት ሲያጠቃልሉ በሰጡት መግለጫ የተናገሩት።  ከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ  መንግሥትና በሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ መካከል የተፈረመውን የፕሪቶሪያ ስምምነት አፈጻጸምንና ሁለት...

‹‹ተጠያቂነትን ከኋላ ኪስ በማድረግ የምንሠራው ሥራ ለአገር አደጋ ነው››

የፍትሕ ሚኒስትር ደኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር)፣ ከኢፕድ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ የተናገሩት፡፡  ሚኒስትር ደኤታው አያይዘውም፣ በፍትሕ ሥርዓቱ በተለይም ዳኞች ተጠያቂነትን በመተው ነፃነት ላይ ብቻ አትኩረው የሚሰጡት ፍትሕ ለአገር አደጋ...

‹‹ካለመግባባት የምናተርፈው ከሰላም የምናጎድለው እንደሌለ ከእኛ የተሻለ የተገነዘበ ሊኖር አይችልም››

ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ፣ ኅዳር 29 ቀን የዋለውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን አስመልክተው ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ። 'አገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት' በሚል መሪ  ቃል  በተከበረው  ቀን ላይ ኢትዮጵያውያን ሰላምና ነፃነታቸውን...

‹‹ሴቶችን እና ሕፃናትን እንደ ሙሉ ሰው እናስባቸው!››

የፍትሕ ሚኒስትር ወ/ሮ  ሃና አርዓያ ሥላሴ፣ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን መከላከልና ምላሽ አሰጣጥ ላይ የቅንጅትና ትብብር ሥራን ለማጠናከር ባለመ የምክክር መድረክ ላይ የተናገሩት። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና የፍትሕ...

‹ወጣቶች እንደመሆናችሁ መጠን አብዮት ማንሳትና ህልማችሁን ማስፋፋት አለባችሁ››

የተባበሩት መንግሥታት የሥልጣኔዎች ጥምረት ከፍተኛ ተወካይ ሚጌል አንጄል ሞራቲኖስ በ10ኛው ዓለም አቀፍ ፎረም በፖርቱጋል ሲካሄድ በመክፈቻው ላይ ላይ የተናገሩት:: ከ150 አገሮች ተወካዮች በተገኙበት መድረክ ተወካዩ፣ መጪው ጊዜ የተሻለ እንዲሆንና...

‹‹ከአምስት ዓመት በፊት ባደረግሁት ንግግር 26 ጊዜ ‹ሴት›፣ 30 ጊዜ ‹ሰላም› የሚሉትን ቃላት ደጋግሜ ተናግሬያለሁ››

ተሰናባቿ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ ኅዳር 6 ቀን 2017 ዓ.ም. በተዘጋጀላቸው የምስጋና መርሐ ግብር ላይ የተናገሩት፡፡ ፕሬዚዳንታዊ መንበሩን በ2011 ዓ.ም. በተረከቡበት ጊዜ ባሰሙት የ18 ደቂቃ ገደማ ንግግር ስለ...

‹‹የተበላሽ ወይም ጎማው የተነፈሰ የፖለቲካ ሽግግር ላይ [ነን]››

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህሩ ዮናስ አሽኔ (ዶ/ር)፣ ‹አገራዊ የምክክር ሒደትና በሒደቱ ምን መደረግ አለበት?› በሚል ርዕስ ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አዳራሽ በተካሄደ...

‹‹ሰላም ከአንገት በላይና ዝም ላለማለት ያህል የምንናገረው ሳይሆን ዋጋ ከፍለን የምናመጣው ስለሆነ ጉባዔው ከውይይት ባሻገር በተግባር ጭምር...

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣  የሰላም ሚኒስቴር ጥቅምት 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ የተናገሩት፡፡ ሰላምን የመወያያ ርዕስ አድርገን ስንሰባስብ በጦርነት መካከል የተጨነቁ ሕዝቦች፣ ራሳቸውን...
- Advertisement -

ትኩስ ፅሁፎች

ትኩስ ዜናዎች ለማግኘት