ፌርማታ
እሑድ ሚያዝያ 7 ቀን 2010 ዓ.ም. አመሻሽ ላይ ሚሊኒየም አዳራሽ ለተሰበሰቡ 25 ሺሕ የሚሆኑ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች፣ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ንግግር አድርገው ነበር፡፡
በአፄ ዮሐንስ አራተኛ ዘመን፣ በወርኃ ጥር 1879 ዓ.ም. የንጉሠ ነገሥቱ ጦር በራስ አሉላ አዝማችነት በወራሪው የጣሊያን ሠራዊት ላይ በዶግአሊ/ ተድአሊ የተቀዳጀውን ድል ለመዘከር፣ በየካቲት 1960 ዓ.ም. በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አማካይነት በምፅዋ ከተማ ቆሞ የነበረውና አብዮቱ የበላው ሐውልት ይህ ነበር፡፡
በ45 ዓመቱ የሞተው የመጨረሻው ወንድ ኖርዘርን ዋይት አውራሪስ፡፡ በኬንያ በሚገኘው አንድ የእንስሳት መጠባበቂያ ይኖር የነበረው አውራሪሱ ከዝርያዎቹ የቀሩት ሁለት ሴቶች ብቻ እንደሆኑ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡