መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፓርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
Search
NewsWeek
PRO
እንግሊዘኛ
ጨረታ
ስራ
ስፖንሰር የተደረጉ
Friday, August 12, 2022
ተጨማሪ አገልግሎቶች
Subscribe To SMS
ሌሎች አገልግሎቶች
ለበለጠ መረጃ
ስለ ሪፖርተር
ለ ጥያቄ ወይም አስተያየት
Search
Search
Facebook
Twitter
Youtube
Subscribe
መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፓርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
ልዩ ልዩ ዓምዶች
ታክሲ
ደላላው
ሸማች
ዓለም
ዝንቅ
ፍሬከናፍር
ተስፍሽ ና ገብርሽ
ሌሎች ዓምዶች
ልናገር
ተሟገት
ፌርማታ
አስተያየት
እኔ የምለው
የሳምንቱ ገጠመኝ
ነባር ዓምዶች
ምን የት?
ሥነ ፍጥረት
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
በሕግ አምላክ
ባልትና
ይድረስ ለሪፖርተር
ሌሎች ዓምዶች
ቆይታ
‹‹ኢትዮጵያ የግብፅን ብቻ ሳይሆን ከዚያ ባሻገር ያሉ አገሮችን ጫና የምትቋቋመው የማይቋረጥ የኃይል መሠረተ ልማት ሲኖራት ነው›› ሳሙኤል ተፈራ (ረዳት ፕሮፌሰር)፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ...
ሲሳይ ሳህሉ
-
August 7, 2022
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና የእስያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ረዳት ፕሮፌሰር የሆኑት ሳሙኤል ተፈራ (ዶ/ር)፣ በጃፓን ኪዮቶ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛና የሦስተኛ ዲግሪያቸውን በአፍሪካና በእስያ ጥናት ትምህርት...
Read more
‹‹ባንኮች በየዓመቱ ይህንን ያህል ትርፍ እያገኘን ነው እያሉ ከሚከፋፈሉ ካፒታል ማሳደግ ላይ በሚገባ መሥራት አለባቸው›› አቶ ተክለወልድ አጥናፉ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቦርድ ሊቀመንበር
ዳዊት ታዬ
-
July 31, 2022
በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከሌሎች ዘርፎች በተለየ የፋይናንስ ተቋማት የትርፍ ምጣኔ እያደገ ነው፡፡ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ባሉበት ሁኔታ፣ እንዲሁም የውስጥና የውጭ ችግሮች አሉ በሚባልባቸው ጊዜያት ሁሉ...
Read more
‹‹ሕገ መንግሥቱ ካልተሻሻለ ይህች አገር አሁን በምናያት መንገድ አትኖርም›› ጫኔ ከበደ (ዶ/ር)፣ የኢዜማ ሊቀመንበር
ዮናስ አማረ
-
July 24, 2022
ለረዥም ጊዜ በዘለቀው የፖለቲካ ሕይወታቸው ይታወቃሉ፡፡ በቅርቡ በተካሄደው የኢዜማ ምርጫም የፓርቲው ሊቀመንበር ሆነው መመረጣቸው ይታወሳል፡፡ የተለያዩ ጥናቶችን በማበርከት የሚታወቁም ሲሆን፣ በተለይ በፌዴራላዊ ሥርዓቱ ላይ...
Read more
- Advertisement -
- Advertisement -
ቆይታ
‹‹የመንግሥት ዋና ሥራ የኢትዮጵያውያንን በሕይወት የመኖር መብት መጠበቅ ነው›› ኤርሲዶ ለንደቦ (ዶ/ር)፣ የሥነ አዕምሮ ሕክምና ባለሙያ
July 17, 2022
የሥነ አዕምሮ ሕክምና ባለሙያ ቢሆኑም፣ በሚያነሷቸው ሞጋችና ደፋር የፖለቲካ ሐሳቦች ይታወቃሉ፡፡ ከ20 ዓመታት በላይ በዘለቀው የሙያ ሕይወታቸው በአማካሪነትና በአሠልጣኝነት ከመሥራት ባለፈ፣ መጽሐፍና በርካታ ጽሑፎችን አበርክተዋል፡፡ ኤርሲዶ ለንደቦ (ዶ/ር) የአደባባይ ምሁራን ተብለው ከሚመደቡ ጥቂቶች አንዱ ሲሆኑ፣ በሚዲያ ተሳትፏቸውም በእጅጉ ይታወቃሉ፡፡ ዮናስ አማረ በተቋማት ግንባታና አስፈላጊነት ላይ ከእሳቸው ጋር ያደረገው ቆይታ እንደሚከተለው ተጠናቅሯል፡፡ ሪፖርተር፡- የተቋማት ግንባታን በተመለከተ በኢትዮጵያ ምን ዓይነት ልምድ ነው...
ቆይታ
‹‹እኛ በጩኸትና በፉጨት በአንጃና በጠብመንጃ አናምንም›› ዮሐንስ መኮንን (አርክቴክት)፣ የኢዜማ ምክትል መሪ
July 10, 2022
በኪነ ሕንፃ (አርክቴክቸር) ሙያቸው በሰፊው ይታወቃሉ፡፡ በማኅበራዊ የትስስር ገጾች ተሳትፏቸውም እንዲሁ፡፡ በተለይ በተሰማሩበት ሙያና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት የሚስቡ ጽሑፎችን በማኅበራዊ የትስስር ገጾቻቸው በማስነበብ በስፋት ይታወቃሉ፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ፓርቲ ሲመሠረት በአባልነት ተቀላቅለው ወደ ፖለቲካ ተሳትፎ ገቡት ዮሐንስ መኮንን (አርክቴክት) በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ፓርቲው ከፍተኛ አመራርነት መምጣት ችለዋል፡፡ ከሰሞኑ ፓርቲው ባካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ በተደረገው የአመራሮች ምርጫም...
ቆይታ
‹‹በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚታዩ የኦዲትና የሕግ ጥሰቶች በጥናት መመለስ አለባቸው›› ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ፣ የፌደራል ዋና ኦዲተር
July 3, 2022
ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት፣ የኦዲት ዘርፍ ምክትል ዋና ኦዲተር ከዚህ ቀደም በዋልታ ኢንፎርሜሽን፣ በበገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን፣ እንዲሁም በዚሁ የዋና ኦዲተር ተቋም ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ የኃላፊነት ቦታ ተመድብ ሠርተዋል፡፡ የቀድሞው ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ በ2013 ዓ.ም. በጡረታ ከተሰናበቱ በኋላ ከአንድ ዓመት በላይ ተቋሙን በበላይነት ሲመሩ የቆዩ ሲሆን፣ ግንቦት 26 ቀን 2014 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር...
ቆይታ
‹‹ገዥው ፓርቲ ሕግ ካላከበረ ሌላው ሊያከብር አይችልም›› መብራቱ ዓለሙ (ዶ/ር)፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ዋና ሰብሳቢ
June 26, 2022
የኢትጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሐሙስ ሰኔ 16 ቀን 2014 ዓ.ም. ጠቅላላ ጉባዔውን አካሂዷል፡፡ በጉባዔው ማጠናቀቂያ የምክር ቤቱን ሥራ አስፈጻሚዎች በአዲስ ተክቷል፡፡ በዚህ ምርጫ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሚንቀሳቀሱት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው የቦሮ ዴሞክራሲ ፓርቲ የሥራ አስፈጻሚ አባልና የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት መምህሩ መብራቱ ዓለሙ ዶ/ር የምክር ቤቱ ዋና ሰብሳቢ በመሆን ተመርጠዋል፡፡ ሲሳይ ሳህሉ አዲስ ከተመረጡት...
ቆይታ
‹‹ውጥረቶችን ለማርገብና አሁን ካለንበት ወደፊት ለመራመድ ከሽግግር ፍትሕ ውጪ የሚቻል አይሆንም›› ታደሰ ካሳ (ዶ/ር)፣ የሚኒስትሮች ግብረ ኃይል ጽሕፈት ቤት ኃላፊ
June 18, 2022
ከተጀመረ ሃያ ወራትን ያስቆጠረው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ዘግናኝ ለሆኑ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ብሎም በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል ለመሆን ዕድል ላላቸው ጥሰቶች ምክንያት ስለመሆኑ ተደጋጋሚ ሪፖርቶች ወጥተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት በትግራይ ክልል የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን አስመልክቶ ጥቅምት 24 ቀን 2014 ዓ.ም. ያወጡት ከእነዚህ ሪፖርቶች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ይህ ሪፖርት...
ቆይታ
‹‹በአሁኑ ወቅት የሚደረግ ማንኛውም ዓይነት የጦርነት ነጋሪት ጉሰማ በእጅጉ ያሳስበናል›› አቶ ሔኖክ መለሰ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር
June 12, 2022
የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 በአንቀጽ 85 መሠረት መቋቋሙ የሚታወስ ሲሆን፣ በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ተመዝግበው ዕውቅና ያገኙትን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን በሙሉ በመወከል በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲንቀሳቀስ በአዋጁ ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡ ምክር ቤቱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች እንቅስቃሴ በግልጽነት፣ በተጠያቂነትና በዓለም አቀፍ መርሆዎችን መሠረት የእርስ በርስ አስተዳደር ሥርዓት እንዲኖር በማስቻል፣ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን በመወከልም ዘርፉ የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ...
ቆይታ
‹‹ለመገዳደል ያለንን ቁርጠኝነት ለመነጋገርና ለመቀራረብ እናድርገው›› አቶ አንዱዓለም አራጌ፣ የኢዜማ ምክትል መሪ
June 6, 2022
የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያሉ የፖለቲካ ተሳትፎአቸውን የጀመሩ ቢሆንም፣ ስለማኅበረሰብ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ያደረጋቸው አስተዳደጋቸውና ያደጉበት አካባቢ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቆዩባቸው ዓመታትም የፖለቲካ ተሳትፏቸውን በማሳደግ፣ በተማሪዎች መማክርት ጉባዔ ውስጥ አመራር እስከ መሆንም ደርሰዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በዘመነ ኢሕአዴግ በ1993 ዓ.ም. ከጓደኞቻቸው ጋር በመሆን ፓርቲ ለማቋቋም እየተመካከሩ ሳሉ፣ ኢዴፓ በመቋቋሙና ጥሩ እንቅስቃሴ እያደረገ ስለነበር በዚያው ዓመት የፓርቲው መሥራች...
ቆይታ
‹‹መንግሥት ካፒታል ገበያን በመጠቀም በጀቱን ለመደገፍ ቢጠቀም በጣም ንፁህ መንገድ ነው›› መለሰ ምናለ፣ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ከፍተኛ አማካሪ
May 30, 2022
ጠንካራ ኢኮኖሚ ያላቸው ያደጉ አገሮችም ሆነ በማደግ ላይ የሚገኙ አገሮች ለኢኮኖሚ ዕድገታቸው ቁልፍ የፋይናንስ ምንጭ የሆነው የካፒታል ገበያ (Stock Market) ወይም የገንዘብ ነክ ሰነዶች ገበያ እንደሆነ ይነገራል። ይህ የገበያ ሥርዓት በኢትዮጵያ እንዲቋቋም በርካታ የማክሮ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ለረዥም ዓመታት ሲወተውቱ መቆየታቸው የሚታወስ ነው። በስተመጨረሻም ይህ ምክረ ሐሳብ ሰሚ አግኝቶ የዛሬ አንድ ዓመት ገደማ የገንዘብ ነክ ሰነዶች ገበያ በኢትዮጵያ እንዲቋቋም የሚያስችል...
1
2
3
...
49
Page 1 of 49
ማህበራዊ ሚዲያዎች
167,329
Fans
Like
228,075
Followers
Follow
10,500
Subscribers
Subscribe
- Advertisement -
ትኩስ ዜናዎች ለማግኘት
- Advertisement -
ትኩስ ዜናዎች
ዜና
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ተርባይን ኃይል ማመንጨት ጀመረ
August 11, 2022
0
ሦስተኛ ዙር ሙሌት በዛሬው ዕለት እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ...
ክቡር ሚኒስትር
[ክቡር ሚኒስትሩ የሥራ አጥነት ችግሮችን የመፍታት ተልዕኮ የተሰጠው ተቋም በዋና ጽሕፈት ቤቱ ሕንፃና ቢሮዎች ላይ ያደረገውን ዕድሳት መርቀው በመክፈት ጉብኝት እያደረጉ ነው]
August 10, 2022
0
እጅግ ውብ ዕድሳት ያደረጋችሁት! በእውነቱ በጣም ድንቅ ነው፡፡ አመሠግናለሁ ክቡር...
ፖለቲካ
የክላስተር አደረጃጀት ፖለቲካዊ ውዝግብ
August 10, 2022
0
መንግሥት የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ይባል የነበረውን አደረጃጀት...
ቢዝነስ
በወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የተሰበሰበው ከፍተኛ ሀብት ጥቅም ላይ እየዋለ አይደለም ተባለ
August 10, 2022
0
በኢትዮጵያ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የተሰበሰበው የተቀማጭ ገንዘብ መጠን...
ቢዝነስ
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና ምሥረታና ተጠባቂ ዕድሎቹ
August 10, 2022
0
ነፃ የንግድ ቀጣናዎች የልዩ ኢኮኖሚ ቀጣናዎች አካል ሲሆኑ፣ በውስጣቸው...
- Advertisement -