ኪንና ባህል
ኪንና ባህል
እያዩ ፈንገስ ‹‹ከፌስታሌን›› እስከ ‹‹ቧለቲካ››
በዳንኤል ንጉሤ
እያዩ ፈንገስ በኢትዩጵያ የአንድ ሰው ቴዓትር ታሪክ ውስጥ ዝነኛውና ግምባር ቀደም ገጸ ባህሪ እንደሆነ ይነገርለታል። ይኼ ገጸ ባህሪ ከዛሬ አሥር ዓመት በፊት በደራሲ...
ኪንና ባህል
የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን ‹‹ኑልኝ›› ያለው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል
ጥበበኞች ተሰባስበው ስለአገራቸው ወግና ባህል በጋራ ተነጋግረውበታል፡፡ ስለቴአትር በስፋት ተምረው አስተምረውበታል፡፡ የብሔር ብሔረሰቦች ቱባ የሙዚቃ ሥራዎች ሳይበረዙ ሳይከለሱ ከነ መዓዛቸው ተከሽነው እንዲቀርቡ በቀድሞ ስሙ...
አበበ ፍቅር -
ኪንና ባህል
የአዲስ አበባ የዘመን ጉዞ በአዲስ አበባ ሙዚየም
በዳንኤል ንጉሤ
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በመስቀል አደባባይ የጦር መሣሪያ መጋዘን እንዲሆን አስበው ቤት እንዲገነባ ያደረጉት በ1880ዎቹ ዓ.ም. መጀመርያ አካባቢ ነበር። ሆኖም የዚህ ቤት ዕጣ ፈንታ...
ኪንና ባህል
ኢትዮጵያውያን የታደሙበት የኳታር ዓለም አቀፍ የጥበብ ፌስቲቫል
የተለያዩ የሥነ ጥበብ ሥራዎች ከዓለም አገሮች በተውጣጡ ባለሙያዎች የቀረቡበት የኳታር ዓለም አቀፍ አርት ፌስቲቫል፣ በኳታር ዶሃ ሰኞ ኅዳር 10 ቀን 2016 ዓ.ም. ተከፍቷል፡፡
በዶሃ ‹‹ካልቸራል...
ኪንና ባህል
የሕፃናት ቀን በአገር ፍቅር ቴአትር
በዳንኤል ንጉሴ
የሕፃናት ቀንን አስመልክቶ መንግሥታዊና መንሥታዊ ያልሆኑ አካላት በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበሩ ይገኛሉ፡፡ ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንትም የሕፃናት ቀንን ጥቅምት 8 ቀን 2016 ዓ.ም. በአገር...
ማኅበራዊ
‹‹የሙዚቃ ትምህርት ቤት ለመክፈት የገጠመኝ ፈተና ተስፋ አያስቆርጠኝም›› ሙዚቀኛ ሳሙኤል ይርጋ
ሙዚቀኛ ሳሙኤል ይርጋ ተወልዶ ያደገው፣ የመጀመርያና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ያጠናቀቀው አዲስ አበባ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅዱስ ያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት በፒያኖ ሜጀር...
ኪንና ባህል
የጃፓን ቀን ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
በዳንኤል ንጉሤ
የአካዳሚክ፣ ውይይቶች፣ የባህል ዝግጅቶች በሚካሄዱበትና የሙዚየም ማዕከል ሆኖ በሚያገለግለው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ (ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት) በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ፣ የአዲስ...
ማኅበራዊ
ብሔራዊ ቴአትር የገጠመው ፈተና
የሰሜኑንና የደቡቡን፣ የምሥራቁንና የምዕራቡን ወግና ባህል የአኗኗርና የዕለት ተዕለት ክንውን፣ የማኅበረሰቡን ሐዘን ማግኘትና ማጣትን፣ ጭቆናና ነፃነቱን በአንድ መድረክ ከሽኖ ታሪክን ዘግቦ ያስቀመጠ የትውልድ ባለውለታ...
አበበ ፍቅር -
ኪንና ባህል
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የቱሪስት መስህቦች
ቱሪዝም የገቢ ምንጭ ከመሆኑም ባለፈ አገርን ከሌሎች የዓለም አገሮች ጋር ለማስተዋወቅ፣ የአገርን በጎ ገጽታ ለማሳየት እንዲሁም ተፈጥሮን በዝምታና በአግራሞት እያስተዋሉ ለማድነቅ ይረዳል፡፡ ከተፈጥሮ ደግሞ...
አበበ ፍቅር -
ኪንና ባህል
በሰላም ዕጦት የተፈተነው ቱሪዝም በ‹‹ቱሪዝም ሳምንት››
በዳንኤል ንጉሤ
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ኢንዱስትሪ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከፍተኛ ፈተናዎች ሲያጋጥሙት ይስተዋላል። ኢትዮጵያ በርካታ ባህል፣ ቅርስ፣ አስደሳች መልክዓ ምድርና የልዩ ታሪካዊ ሥፍራዎች ባለቤት ብትሆንም፣ የጎብኚዎች...
ኪንና ባህል
ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ የተዘከሩበት የጥቁሮች ታሪክ ወር
ጥቅምት በእንግሊዝ የጥቁሮች ታሪክ ወር ‹‹ብላክ ሂስትሪ መንዝ›› ተብሎ በብሔራዊ ደረጃ ይከበራል፡፡ በእንግሊዝ ጥቁር ሕዝቦች ያላቸው አስተዋጽኦ በተለያዩ ዝግጅቶች መከበር ከጀመረም ከ30 ዓመታት በላይ...
ምሕረት ሞገስ -
ኪንና ባህል
‹‹አባት ዐልባ ሕልሞች››
‹‹አባት ዐልባ ሕልሞች›› የራስ እውነትን ፊት ለፊት በድፍረት ለመጋፈጥ ሲባል የተጻፈ መጽሐፍ መሆኑን ደራሲው ማስረሻ ማሞ ይናገራል፡፡
ሥነ ልቦናዊ ሕመምን፣ አካላዊ ቁስልን፣ ስሜታዊ ሲቃንና ማኅበራዊ...