Tag: ሕገ መንግሥት
የብሔረሰብ ጥናት ኢንስቲትዩት ሰነዶች በከፊል ጠፍተው ሊሆን እንደሚችል ተጠቆመ
ከ1970ዎቹ እስከ 1980ዎቹ መጀመርያ ድረስ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በመዘዋወርና የውጭ አገሮችን ልምዶች በመቀመር ከተሰናዱ የብሔረሰብ ጥናት ኢንስቲትዩት ሰነዶች ውስጥ፣ ከፊሉ ጠፍተው ሊሆን እንደሚችል ተጠቆመ፡፡
‹‹የክልል ልዩ ኃይል ኢሕገ መንግሥታዊ በመሆኑ ሊታሰብበት ይገባል›› ወ/ሮ ሙፈርያት ካሚል የሰላም ሚኒስትር
ክልሎች እያደረጇቸው ያሉ የክልል ልዩ ኃይሎች ሕገ መንግሥቱ ከሚፈቅደው የፖሊስ አደረጃጀት ውጪ በመሆናቸው፣ ፓርላማው የአገርን ሰላም ለማስጠበቅ ሲባል የራሱ የሆነ አሠራር ሊያበጅለት እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል አሳሰቡ።
ጽንፈኛ ብሔርተኝነትና የመፍትሔ አማራጮች
ላለፉት ሰላሳ ዓመታት ግድም በኢትዮጵያ የብሔር ፖለቲካ ሕጋዊና መንግሥታዊ ቅርፅ ይዞ የፖለቲካ ፓርቲዎች በብሔር ማንነት ላይ የተመሠረቱ ስብስቦች እንዲሆኑ፣ እንዲሁም ክልሎች የብሔርና የቋንቋ መስመሮችን ተከትለው እንዲዋቀሩ አድርጓል፡፡
ተቃዋሚዎች አንድ መቀመጫ ብቻ ያገኙበት የትግራይ ምርጫ
ባለፈው ዓመት ነሐሴ ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለት የነበረው መጪው ጠቅላላ ምርጫ በዓለም አቀፉ ወረርሽኝ ኮቪድ 19 ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ተከትሎ፣ በፌዴራል መንግሥትና በትግራይ ክልል ገዥ ፓርቲ ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) መካከል ቀድሞውንም በቋፍ የነበረው ግንኙነት ወደ ተካረረ ደረጃ መድረሱ የሚታወቅ ነው፡፡
የፌዴራል መንግሥቱን ልሳነ ብዙ የማድረግ ጅማሮና ፖለቲካዊ አንድምታው
ቋንቋ ለመግባቢያ የማያገለግል መሣሪያ መሆኑ አንድ ሀቅ ቢሆንም ፋይዳው ግን ከዚህ በእጅጉ የዘለለ ነው። ቋንቋ የተናጋሪው ማኅበረሰብ የኩራት ምንጭ፣ በራስ የመተማመን ምንጭና የማንነት መገለጫ ነው።
Popular
ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ
የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ የግል...
‹‹ልክ እንደ ሕክምና በፖለቲካውም ቅድመ ጥናት ተደርጎ ግጭቶችን መከላከል ያስፈልጋል›› ዶ/ር ተስፋዬ መኮንን፣ የሕክምና ባለሙያና ደራሲ
ዶ/ር ተስፋዬ መኮንን የተወለዱት በጅማ ከተማ ቢሆንም፣ ዕድገታቸውንና የልጅነት...
የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ
‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል››
ሬድዋን...