Tag: መሠረተ ልማት
በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ46 በላይ ቀበሌዎች በመሠረተ ልማት ዕጦት እየተፈተኑ ነው
በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሸበል በረንታ እና በዮፍታሔ ንጉሤ ወረዳዎች የሚገኙት ከ46 በላይ ቀበሌዎች ነዋሪዎች በመሠረተ ልማት ዕጦት መቸገራቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ እነዚህ ቀበሌዎች ጤፍን ጨምሮ ከሰባት ዓይነት በላይ ሰብል አምራች ሲሆኑ፣ ምርታቸውን ለገበያው ለማውጣትም የመንገድ ችግር ቀስፎ ይዟቸዋል፡፡
Popular