Thursday, November 30, 2023

Tag: መሠረተ ልማት

በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ46 በላይ ቀበሌዎች በመሠረተ ልማት ዕጦት እየተፈተኑ ነው

በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሸበል በረንታ እና በዮፍታሔ ንጉሤ ወረዳዎች የሚገኙት ከ46 በላይ ቀበሌዎች ነዋሪዎች በመሠረተ ልማት ዕጦት መቸገራቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ እነዚህ ቀበሌዎች ጤፍን ጨምሮ ከሰባት ዓይነት በላይ ሰብል አምራች ሲሆኑ፣ ምርታቸውን ለገበያው ለማውጣትም የመንገድ ችግር ቀስፎ ይዟቸዋል፡፡

Popular

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...

ሀብቱንና ትርፉን እያሳደገ የቀጠለው አዋሽ ባንክ

አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት...

Subscribe

spot_imgspot_img