Friday, June 2, 2023

Tag: መረጃ

የመረጃ ጥበቃ ኮሚሽን የሚያቋቁምና ለግል መረጃ ጥበቃ የሕግ ማዕቀፍ የሚያበጅ አዋጅ ተሰናዳ

በኢትዮጵያ የግል መረጃ የሚጠበቅበትን የሕግ ማዕቀፍ የሚያበጅና በሕግ ማዕቀፉ መሠረት፣ የግል መረጃ መጠበቁን የሚያረጋግጥና የሚከታተል የመረጃ ጥበቃ ኮሚሽን የሚያቋቋም ረቂቅ አዋጅ ተሰናድቶ ወደ ማፅደቅ ሒደት ሊገባ መሆኑን ሪፖርተር ያገኘው መረጃ አመለከተ። 

የመረጃዎችን ሚዛናዊነት የሚፈትሹ ወጣቶች የማፍራት ንቅናቄ

የመገናኛ ብዙኃን ማሠራጫዎች ከዘመኑ ጋር እየዘመኑና ተጠቃሚዎችም በቀላሉ ለመጠቀም የሚችሉበት እየሆኑ መጥተዋል፡፡ በኢትዮጵያ በተለይም የማኅበራዊ ትስስር ገጽ ተጠቃሚዎች አብዛኛዎቹ ወጣቶች በመሆናቸው ይታወቃል፡፡

የቫይረሱን ሥርጭት ለመግታት የመረጃ ልውውጡን ማዘመን ያስፈልጋል!

የኮሮና ቫይረስ በመላው ዓለም እየተስፋፋ ባለበት በዚህ አሳሳቢ ጊዜ፣ ከዓለም የጤና ድርጅትና ከሚመለከታቸው የጤና አጠባበቅ አካላት የሚለቀቁ መረጃዎችን በአንክሮ መከታተል ችላ የማይባል ነው፡፡

የመረጃ ነፃነት ኮሚሽን የሚያቋቁም ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

የመረጃ ነፃነት አዋጅ ተፈጻሚነትን ለመከታተል፣ በአዋጁ ላይ የሕዝቡን ዕውቀት ለማዳበር፣ መረጃ በነፃነት ተደራሽ መሆኑን ለማጠናከር የሚሠራና ተጠሪነቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሆነ የመረጃ ነፃነት ኮሚሽን የሚያቋቁም ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ፡፡

ፀረ ሙስና ኮሚሽን ባንኮች የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን መረጃ እንዲሰጡት ጠየቀ

የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በመንግሥት በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ ሲያገለግሉ የነበሩና በማገልገል ላይ ያሉ 78 ባለሥልጣናትና ቤተሰቦቻቸው፣ በባንኮች ያላቸውን የገንዘብ መጠንና የአክሲዮን ድርሻም ካላቸው ተጣርቶ በአምስት የሥራ ቀናት እንዲቀርብለት ባንኮችን መረጃ ጠየቀ፡፡

Popular

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...

የባንኮች ብድር አሰጣጥ ፍትሐዊና ብዙኃኑን ያማከለ እንዲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አሳሰበ

ባንኮች የብድር አገልግሎታቸውን በተቻለ መጠን ፍትሐዊ፣ የብዙኃኑን ተጠቃሚነት ያማከለና...

Subscribe

spot_imgspot_img