Tag: መስቀል
የባህል ገበታው
‹‹መስቀልን በጉራጌ›› በሚል ከመስከረም 11 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ በደቡብ ምዕራባዊቷ ኢትዮጵያ እየተካሄደ የሚገኘው ፌስቲቫል እስከ መስቀል በዓል ይዘልቃል፡፡ ቤተ ጉራጌዎችን ጨምሮ በመላው ደቡብ በድምቀት የሚከበረውን የመስቀል በዓል ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ፌስቲቫል ለመስቀል የሚከናወኑ ባህላዊ ሥርዓቶች በወልቂጤ ከተማ የሚታዩበት እንደሆነ ከአዘጋጆቹ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
Popular
በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ
በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...
[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]
ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው?
ምነው?
ምክር ቤቱም ሆነ...