Tag: ምርጫ ቦርድ
የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢዋን ስንብት በተለያየ ስሜት እንደተቀበሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ በድንገት ከሥራ መልቀቃቸው ያልጠበቁት እንደሆነና የተለያየ ስሜት እንደፈጠረባቸው፣ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ፡፡
በተለይ ለሪፖርተር አስተያየታቸውን የሰጡ የፖለቲካ...
ምርጫ ቦርድ የሕወሓትን ሕጋዊ ሰውነት እንደገና እንዲመልስ ንግግር መጀመሩ ተሰማ
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሕወሓትን ሕጋዊ ሰውነት ጥያቄ እንደገና እንዲመልስ ለማድረግ፣ ከመንግሥት ጋር ንግግር መጀመሩን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ገለጸ፡፡ ምርጫ ቦርድ ሕወሓትን እንደገና ላለመመዝገብና ሕጋዊ...
የወላይታ የክልልነት ጥያቄና እንደገና የተካሄደው ሕዝበ ውሳኔ
ከዚህ ቀደም እሑድ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም. ወላይታ ሶዶ ከተማ ሰላም ቁጥር አንድ ምርጫ ጣቢያ ድምፅ መስጫው ድንኳን ደጃፍ ሰዎች ተሠልፈው ነበር፡፡፡ የወላይታ...
በወላይታ ሕዝበ ውሳኔ ባዶ መታወቂያ እየሞላ ለመራጮች ሲያድል የነበረ ግለሰብ መያዙ ተገለጸ
በሕዝበ ውሳኔው ስድስት ወራት ያልሞላው መታወቂያ የያዙ በርካታ መራጮች ተገኝተዋል
በወላይታ ዞን በተካሄደ ድጋሚ ሕዝበ ውሳኔ በርካታ ባዶ መታወቂያዎች ድምፅ ለሚሰጡ ሰዎች ለማደል አስቦ በመንቀሳቀስ...
ሕወሓት ሕጋዊ ሰውነት ለማግኘት የምዝገባ ጥያቄ አለማቅረቡን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
ቦርዱ በሕወሓት ስም ክልላዊ ፓርቲ ለመመሥረት የቀረበውን ጥያቄ ውድቅ አድርጓል
ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ሕጋዊ ሰውነት ለማግኘት የምዝገባ ጥያቄ እንዲያቀርብ የአንድ ወር የጊዜ ገደብ...
Popular
ከድህነት ወለል በታች ከሆኑት አፍሪካዊያን ውስጥ 36 በመቶው በኢትዮጵያ ናይጄሪያና ኮንጎ እንደሚገኙ ተጠቆመ
‹‹ለሺሕ ዓመት በድህነት ውስጥ የነበረች አገርን በአሥር ዓመት ልንቀይር...