Tag: ሪል ስቴት
ከ250 በላይ የፍሊንትስቶን ሆምስ ቤት ገዥዎች በውላቸው መሠረት መረከብ አልቻልንም አሉ
‹‹የተባለው ሁሉ ትክክል ቢሆንም ችግሩ ግን የእኛ ብቻ አይደለም››
አቶ ፀደቀ ይሁኔ የፍሊንትስቶን ሆምስ ሥራ አስፈጻሚ
ከአራት ዓመታት በፊት ከፍሊንትስቶን ሆምስ ጋር በሁለት ዓመታት ውስጥ ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ እንደሚረከቡ ስምምነት ፈጽመው የነበሩ ቤት ገዥዎች፣ ውል ከፈጸሙበት የመረከቢያ ጊዜ ሁለት ዓመታት አሳልፈው ቤቱን በአራተኛው ዓመት ቢረከቡም በኤሌክትሪክ ኃይልና ባልተጠናቀቁ ግንባታዎች እየተሰቃዩ መሆኑን ገለጹ፡፡
የአክሰስ ሪል ስቴት ቤት ገዥዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቤቱታ ልናቀርብ ነው አሉ
የሞግዚት አስተዳደር እንዲቋቋም ሐሳብ ያቀርባሉ
በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ መሥራችነት ከተቋቋመው አክሰስ ሪል ስቴት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሙሉ፣ ግማሽና የተወሰነ ክፍያ በመፈጸም ቤት የተመዘገቡ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ አቤቱታቸውን ለማሰማት ፊርማ እያሰባሰቡ መሆኑን ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡
Popular
ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ
የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ የግል...
‹‹ልክ እንደ ሕክምና በፖለቲካውም ቅድመ ጥናት ተደርጎ ግጭቶችን መከላከል ያስፈልጋል›› ዶ/ር ተስፋዬ መኮንን፣ የሕክምና ባለሙያና ደራሲ
ዶ/ር ተስፋዬ መኮንን የተወለዱት በጅማ ከተማ ቢሆንም፣ ዕድገታቸውንና የልጅነት...
የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ
‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል››
ሬድዋን...