Tag: ስኳር ኮርፖሬሽን
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለምስክርነት የተጠሩትን አምባሳደር ለማስመጣት የጉዞ ወጪያቸውን አልሸፍንም አለ
በከባድ የሙስና ወንጀል ለተከሰሱ ግለሰብ በመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩትን በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ሽፈራው ጃርሶን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ ለማድረግ፣ የትራንስፖርት ወጪ ለመሸፈን ፈቃደኛ እንዳልሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለፍርድ ቤት ተናገረ፡፡
መንግሥት የስኳር ኮርፖሬሽንን ወደ ግል ለማዛወር የሚረዳ የቅድመ መረጃ ሰነድ ይፋ አደረገ
ገንዘብ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ጋር ያዘጋጀው የመረጃ መጠየቂያ ሰነድ ለአገር ውስጥና ለውጭ ባለሀብቶች በጥቂት ቀናት ውስጥ እንደሚሠራጭ አስታወቀ፡፡
ንግድ ባንክ ለስኳር ኮርፖሬሽን ለውጭ ዕዳ መክፈያና ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ 13 ቢሊዮን ብር ብድር እንዲሰጥ መንግሥት ጠየቀ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለስኳር ኮርፖሬሽን የውጭ ዕዳ መክፈያና ያልተጠናቀቁ የስኳር ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል 13.1 ቢሊዮን ብር አዲስ ብድር እንዲያቀርብ፣ መንግሥት ዋስትና መስጠቱን በመግለጽ በዚሁ አግባብ እንዲፈጸም ጠየቀ።
ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣንና ስኳር ኮርፖሬሽን በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩ 16 ግለሰቦች ክስ ተቋረጠ
በሐምሌ ወር 2009 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ቀርቦባቸው ላለፉት 17 ወራት በእስር ላይ ሆነው ሲከራከሩ የከረሙት፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣንና የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የተለያዩ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች የነበሩ 16 ግለሰቦች ክስ ተቋርጦ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡
በተቀነባበረ ሴራ እንድንታሰር ተደርገናል ያሉ 34 ግለሰቦች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቤቱታ አቀረቡ
በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በከፍተኛ ሁኔታ ተቀስቅሶ የነበረውን የሕዝብ ቁጣ ለማድበስበስና አቅጣጫ ለማስቀየር ሲባል በሐምሌ ወር 2009 ዓ.ም. ከፍተኛ የመንግሥት አመራር በነበሩና በታዛዦቻቸው በተቀነባበረ ሴራ ለእስር መዳረጋቸውን የገለጹ የመንግሥትና የመንግሥት ልማት ተቋማት ከፍተኛ አመራር የነበሩ 34 ግለሰቦች፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አቤቱታ አቀረቡ፡፡
Popular
ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ
የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ የግል...
‹‹ልክ እንደ ሕክምና በፖለቲካውም ቅድመ ጥናት ተደርጎ ግጭቶችን መከላከል ያስፈልጋል›› ዶ/ር ተስፋዬ መኮንን፣ የሕክምና ባለሙያና ደራሲ
ዶ/ር ተስፋዬ መኮንን የተወለዱት በጅማ ከተማ ቢሆንም፣ ዕድገታቸውንና የልጅነት...
የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ
‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል››
ሬድዋን...