Thursday, March 30, 2023

Tag: ስኳር ኮርፖሬሽን

የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ሰባት ኃላፊዎችና አንድ ባለሀብት ተከሰሱ

የተሰጣቸውን ኃላፊነት ያላግባብ በመገልገልና ከሥልጣቸው በላይ በመጠቀም ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግሥትና ሕዝብ ሀብት ላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ፣ በኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ በተለያዩ የሥራ ኃላፊነት ላይ የነበሩ ሰባት ኃላፊዎችና አንድ ባለሀብት ላይ ክስ ተመሠረተ፡፡

በኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ላይ ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ አማካሪ ታሰሩ

በሚኒስቴሩና በባለሥልጣኑ ከፍተኛ ኃላፊዎች ላይ ምርመራ ተጠናቀቀ  የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ ያላግባብ ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ የተጠረጠሩና በፓን አፍሪካ ድርጅት ውስጥ አማካሪ የሆኑ ግለሰብ፣ በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡

በሙስና የተጠረጠሩት የስኳር ኮርፖሬሽንና የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ኃላፊዎች ክስ ተመሠረተባቸው

በድምሩ ከ228.2 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል ተብሏል ከፍተኛ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው ለ50 ቀናት በጊዜ ቀጠሮ ላይ የነበሩት የስኳር ኮርፖሬሽንና የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ኃላፊዎች ላይ፣ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ክስ መሠረተ፡፡

Popular

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...

አይ የእኛ ነገር!

የዛሬው ጉዞ ከጀሞ ወደ ፒያሳ ነው፡፡ መንገዱ ለሥራ በሚጣደፉ፣...

የዓለም ኢኮኖሚ መናጋት ለወቅታዊው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ነው?

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባለፈው ማክሰኞ መጋቢት 16...

የተዘነጋው የከተሞች ሥራ የመፍጠር ተልዕኮ

በንጉሥ ወዳጅነው አሁን አሁን የአገራችን የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉዳይ አንገብጋቢና...

Subscribe

spot_imgspot_img