Tuesday, May 30, 2023

Tag: ቡናና ሻይ ባለሥልጣን

በሐምሌ ወር ከቡና ኤክስፖርት ግብይት 90 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመርያ ወር ከሚደረገው የውጭ ቡና ግብይት፣ 21 ሺሕ ቶን ቡና ለገበያ በማቅረብ 90 ሚለዮን ዶላር ለማግኘት ማቀዱን አስታወቀ፡፡

ለአገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል ቡና እጥረት ማጋጠሙ ተነገረ

ለአገር ውስጥ ፍጆታ የሚውለውና በተለምዶ በተረፈ ምርት ደረጃ (Under Grade) የሚመደበውን ቡና በበቂ ሁኔታ ባለማግኘቱ፣ አባል ድርጅቶቹ መቸገራቸውን የኢትዮጵያ ቡና ቆይዎችና የተቆላ ቡና ላኪዎች ማኅበር አስታወቀ፡፡

ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በአንድ ወር የቡና ኤክስፖርት ከ130 ሚሊዮን ዶላር በላይ ማግኘቱን አስታወቀ

ኢትዮጵያ በግንቦት ወር 2013 ዓ.ም. ወደ ውጭ አገሮች ከላከችው 32,669 ቶን የቡና ምርት፣ 130.52 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር መገኘቱ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገለጸ፡፡

በሚያዝያ ወር ከቡና ኤክስፖርት 111 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ዕቅድ ተይዟል

ኢትዮጵያ በመጋቢት 2013 ዓ.ም. ካገኘችው 107 ሚሊዮን ዶላር የቡና ኤክስፖርት ገቢ በበለጠ፣ በሚያዝያ ወር 111 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት እየተሠራ እንደሆነ ተገለጸ፡፡

በኢትዮጵያ ከሚመረተው ቡና 66 በመቶ ያህሉ ለዓለም ገበያ መቅረብ እንዳልቻለ ተጠቆመ

በኢትዮጵያ ከሚመረተው ቡና ከ66 በመቶ በላይ የሚሆነው በጥራት ጉድለት ምክንያት፣ ለዓለም አቀፍ ገበያ መቅረብ እንደማይችል የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ።

Popular

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...

ለመጪው ዓመት የሚያስፈልገው 4.3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ነዳጅ 4.4 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይጠይቃል

ለመጪው 2016 ዓ.ም. ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ለታቀደው 4.3...

Subscribe

spot_imgspot_img