Tag: ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር
ላሊበላን ለመጠበቅ የተዘረጋው የብረት ጥላ ከጥቅሙ ጉዳቱ ስላመዘነ ሊነሳ ነው
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ከተለያዩ የተፈጥሮ አደጋዎች ለመከላከል በሚል የከባድ የብረት ምሰሶ የተሠራው ጥላ፣ ከጥቅሙ ጉዳቱ ስላመዘነ ሊነሳ እንደሆነ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ጥላው የተዘረጋው ቅርሱን ከዝናብ፣ ከንፋስና ከመሳሰሉት ተፈጥሯዊ ተፅዕኖዎች ለመከላከል በሚል ቢሆንም፣ ቅርሱን እየተጫነው ነው፡፡ በተለይም ከጊዜ ብዛት ጥላው ያረፈበት የቅርሱ ክፍል እየተሰነጠቀ መምጣቱ በጥናት መረጋገጡ ተገልጿል፡፡
ከ60 በላይ የታክሲ ማኅበራት ያለቀረጥ ታክሲዎችን ለማስገባት ያቀረቡት ጥያቄ በመዘግየቱ ቅሬታ አቀረቡ
ከሦስት ሺሕ በላይ አባላት ያሉዋቸው 65 የታክሲ ማኅበራት፣ ያለቀረጥ አዳዲስ ታክሲዎችን ለማስገባት ያቀረቡት ጥያቄ በመዘግየቱ ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ቅሬታውን ያቀረቡት የታክሲ ማኅበራት ኃላፊዎች ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ የአዲስ አበባን ገጽታ የሚቀይሩና ዘመናዊ መሣሪያ የተገጠመላቸው ከሦስት ሺሕ በላይ ታክሲዎችን ለማስገባት ከአንድ ዓመት በፊት ለመንግሥት ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ እስካሁን ድረስ ወደ ተግባር አልተገባም፡፡
Popular
በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው
(ክፍል አራት)
በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ)
ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...
ለመጪው ዓመት የሚያስፈልገው 4.3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ነዳጅ 4.4 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይጠይቃል
ለመጪው 2016 ዓ.ም. ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ለታቀደው 4.3...