Tag: ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት
የኢትዮጵያ ጂቡቲ ባቡር መስመር አራት ፕሮጀክትን አካቶ አለመገንባቱ መንግሥትን ለአላስፈላጊ ወጪ መዳረጉ ተጠቆመ
ከአዲስ አበባ ጂቡቲ ድረስ የተዘረጋው የባቡር ሐዲድ ግንባታ ቀደም ሲል በሚታቀድበት ወቅት ወደ ነዳጅ መጫኛና ማራገፊያ ዴፖዎች፣ ወደ ዶራሌና ሆራይዘን ወደቦች፣ እንዲሁም ወደ ሞጆ ደረቅ ወደብ የሚወስድ የሐዲድ ዝርጋታ ባለመካተቱ መንግሥትን ለአላስፈላጊ ወጪ መዳረጉ ተጠቆመ፡፡
ለአራተኛ ጊዜ የተፈቀደውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠርጣሪዎች ተቃወሙት
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከታሰሩ ከአንድ ወር በላይ የሆናቸው የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ስምንት ኃላፊዎች፣ የፌዴራል ፖሊስ መርማሪ ቡድን ቀሪ የምርመራ ሥራ እንደቀረው ለፍርድ ቤት በማስረዳት የተፈቀደለትን ተጨማሪ ጊዜ ተቃወሙ፡፡
ፖሊስ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በኔትወርክና በዝምድና የተሳሰረ ነው አለ
የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን፣ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በኔትወርክና በዝምድና የተሳሰረ በመሆኑ በሙስና ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙትን የድርጅቱ ከፍተኛ ኃላፊዎች የምርመራ ጊዜ ለማጠናቀቅ፣ ተጨማሪ የ14 ቀናት ጊዜ እንደሚያስፈልገው ለፍርድ ቤት ጥያቄ አቀረበ፡፡
Popular
የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ
ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ
የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...
[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]
አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው?
ጠፋሁ አይደል?
ጠፋሁ ብቻ?!
ምን ላድርግ ብለሽ...
ኦሮሚያ ኢንሹራንስ በግሉ ኢንሹራንስ ዘርፍ ሁለተኛውን የገበያ ድርሻ ለመያዝ ያስቻለውን ውጤት ማስመዝገቡን ገለጸ
ኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ የባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት፣ የመለዋወጫ ዕቃዎች...