Tag: ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት
በሙስና ወንጀል በተከሰሱት የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ ኃላፊ ላይ ብይን ተሰጠ
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት የሺፒንግ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት ዓለሙ አምባዬ (ቺፍ ኢንጂነር)፣ ተጠርጥረው በተከሰሱበት ከባድ የሙስና ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ፡፡+-+-+-
ኢትዮጵያ የአሰብ ወደብን ለመጠቀም እንቅስቃሴ ጀመረች
ግንኙነታቸውን ዳግም እያደሱ የሚገኙት የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪዎች ከሃያ ዓመታት በኋላ የአሰብ ወደብ ሥራ እንዲጀምር ትዕዛዝ ሰጡ፡፡ሁለቱ መሪዎች በሰጡት ትዕዛዝ መሠረት በኢትዮጵያ በኩል የትራንስፖርት ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ማሪታይም ጉዳይ ባለሥልጣንና የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በጋራ ግብረ ኃይል አቋቁመዋል፡፡
ክሳቸው ከተቋረጠው የሙስና ወንጀል ተጠርጣሪዎች ጋር ታስረው የነበሩ ተከሳሾች ቅሬታቸውን ለመንግሥት አቀረቡ
የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግና የአገሪቱ ርዕሰ ብሔር በአዋጅ የተሰጣቸውን ሥልጣን በመጠቀም በሙስና፣ በሽብርና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው የተከሰሱና ክርክራቸውን ጨርሰው ተፈርዶባቸው የነበሩ ግለሰቦች እንዲለቀቁ ሲያደርጉ፣ በተመሳሳይ ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩ በርካታ እስረኞች መታለፋቸው ቅሬታ እንዳደረባቸው ለመንግሥት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ድርጅት አራት ኃላፊዎች ክስ እንዲሻሻል ትዕዛዝ ተሰጠ
የመንግሥትን ሥልጣን በማያመች አኳኋን በመምራት ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ የቀረበባቸው የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አራት ከፍተኛ ኃላፊዎችን ክስ ዓቃቤ ሕግ አሻሽሎ እንዲያቀርብ፣ ፍርድ ቤት ሰኞ ታህሳስ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ትዕዛዝ ሰጠ፡፡
ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ንግድ ባንክ ያስቀመጠውን ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ ማንቀሳቀስ አልቻልኩም አለ
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያስቀመጠውን ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ ማንቀሳቀስ አለመቻሉ፣ በሚሰጠው የሎጂስቲክስ አገልግሎት ላይ እንቅፋት እንደሆነበት አስታወቀ፡፡
Popular
የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ
ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ
የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...
[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]
አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው?
ጠፋሁ አይደል?
ጠፋሁ ብቻ?!
ምን ላድርግ ብለሽ...
ኦሮሚያ ኢንሹራንስ በግሉ ኢንሹራንስ ዘርፍ ሁለተኛውን የገበያ ድርሻ ለመያዝ ያስቻለውን ውጤት ማስመዝገቡን ገለጸ
ኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ የባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት፣ የመለዋወጫ ዕቃዎች...