Tag: ንብ ባንክ
ንብ ባንክ በአምስት ዓመት እደርስበታለሁ ያለውን ትርፍ በሁለት ዓመት ማሳካቱን አስታወቀ
የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ በስትራቴጂክ ዕቅዱ በአምስተኛው ዓመት እደርስበታለሁ ብሎ ያቀደውን ትርፍ በሁለት ዓመት ውስጥ ማሳካቱን አስታወቀ፡፡ ከታክስ በፊት 1.3 ቢሊዮን ብር ማትረፉንም ገልጿል፡፡
የንብ ባንክ ትርፍ ወደ 1.4 ቢሊዮን ብር አሻቀበ
በፋይናንስ ኢንዱስትሪው ከ20 ዓመታት በላይ የዘለቀው ንብ ባንክ፣ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት ከታክስና ከሌሎች ተቀናሽ ወጪዎች በፊት 1.4 ቢሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ፡፡ የትርፍ ዕድገቱ የ37 በመቶ ጭማሪ ተመዝግቦበታል፡፡
ንብ ባንክ ተጨማሪ የወለድ ቅናሽ በማድረግ ለንግድ መስኮች ድጋፉን አሳይቷል
በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ለተለያዩ የንግድ ዘርፎች የብድር ወለድ ቅናሽ ሲያደረግ የቆየው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ተጨማሪ የወለድ ቅናሽ አደረገ፡፡ የወለድ ቅናሹ በሦስት ወራት ውስጥ ከ113 ሚሊዮን ብር ገቢ እንደሚያሳጣው ይጠበቃል፡፡
ባንኮች የወለድ ቅናሽ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል
በኮሮና ወረርሽኝ ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰባቸው የቢዝነስ ዘርፎች ሦስት ባንኮች ለተበዳሪዎቻቸው የወለድ ቅናሽን ጨምሮ ሌሎች የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያዎች ማድረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡
ንብ ባንክ ለሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ብድር ማስከፈያ ወለድ ላይ የ4.5 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የብድር ወለድ ማስከፈያ ምጣኔው ላይ በርካታ ማሻሻያ ለማድረግ ዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አስታውቆ፣ ለሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ በሚውል ብድር ላይ እስከ 4.5 በመቶ የወለድ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ፡፡
Popular
[ክቡር ሚኒስትሩ አምሽተው ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው ‹‹ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ሕዝባችንን እናሻግራለን›› የሚለውን የቴሌቪዥን ዜና ተመልክተው ለብቻቸው ሲስቁ አገኟቸው]
ስልክ እያወራሽ ነበር እንዴ?
ኧረ በጭራሽ... ምነው?
ታዲያ ምንድነው ብቻሽን የሚያስቅሽ?
አይ......
ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ
የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል
የሐበሻ ቢራ...
የባንኮች ብድር አሰጣጥ ፍትሐዊና ብዙኃኑን ያማከለ እንዲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አሳሰበ
ባንኮች የብድር አገልግሎታቸውን በተቻለ መጠን ፍትሐዊ፣ የብዙኃኑን ተጠቃሚነት ያማከለና...