Thursday, March 30, 2023

Tag: አማራ

የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ሥርዓት አተትን መከላከል እንዳልቻለ ተገለጸ

የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ሥርዓት አተትን መከላከል እንዳልቻለ የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ ይህ የተገለጸው የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የጤና ጉባዔውን ከጥቅምት 28 እስከ 30 ቀን 2010 ዓ.ም. በጎንደር ከተማ ባካሄደበት ወቅት ነው፡፡ ባለፉት ሦስት ዓመታት የአተት በሽታ በአገሪቱ ከፍተኛ ጉዳት እንዳደረሰም በጉባዔው ተጠቁሟል፡፡

የኦሮሞና የአማራ ሕዝቦችን ያገናኘው መድረክ ለምን አስፈለገ?

ለአምስት ቀናት የተካሄደው የኦሕዴድ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ በተጠናቀቀ ማግሥት በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ የሚመራ የልዑካን ቡድን ወደ ባህር ዳር አቅንቶ ነበር፡፡ በዚህ የልዑካን ቡድን አቶ ለማ መገርሳን ጨምሮ፣ የኦሕዴድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ፣ ሌሎች የቢሮ ኃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ ታዋቂ ድምፃዊያን፣ ምሁራን፣ ደራሲያንና ሌሎች ግለሰቦች ወደ ባህር ዳር አቅንተው ነበር፡፡

የነፍስ ወከፍ የጤፍ መዝሪያ ማሽኖች ግዥ የሙስና ጥያቄ አስነሳ

ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ኃላፊዎች አንዳንዶቹ ከአገር ወጥተዋል ለሦስት ክልሎች የተከፋፈሉ 30 ሺሕ ያህል የነፍስ ወከፍ የጤፍ መዝሪያ ማሽኖችን በመግዛት ያከፋፈለው የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር፣ ከማሽኖቹ ግዥና ሥርጭት ጋር የተያያዘ የሙስና ጥያቄ ተነሳበት፡፡

የእንቦጭ አረምን ለማስወገድ የማሽን ግዥ ጨረታ ሊወጣ ነው

በጣና ሐይቅ ላይ የተንሰራፋውን የእንቦጭ አረም ለማስወገድ የማሽን ግዥ ጨረታ ሊወጣ መሆኑ ታወቀ፡፡ የአማራ ክልል የአካባቢ፣ ደንና ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር በላይነህ አየለ (ዶ/ር) ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ከ2004 ዓ.ም. ጀምሮ በጣና ሐይቅ ላይ የተንሰራፋውን የአንቦጭ አረም በዘላቂነት ለማስወገድ የማሽን ግዥ ዓለም አቀፍ ጨረታ ሊወጣ ነው፡፡

የኦሕዴድ ኮንፈረንስ የአሥር ዓመት ድርጅታዊ ስትራቴጂ በማውጣት ተጠናቀቀ

በአዳማ ከተማ ገልማ አባ ገዳ አዳራሽ ሲካሄድ የነበረው የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ኮንፈረንስ፣ የአሥር ዓመት ድርጅታዊ ስትራቴጂ በማዘጋጀት ተጠናቀቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ ለሪፖርተር እንደተናገሩት የክልሉን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግሮች ለመፍታት የሚያስችሉ የአሥር ዓመት የድርጅቱ ስትራቴጂ ይፋ ሆኗል፡፡

Popular

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...

አይ የእኛ ነገር!

የዛሬው ጉዞ ከጀሞ ወደ ፒያሳ ነው፡፡ መንገዱ ለሥራ በሚጣደፉ፣...

የዓለም ኢኮኖሚ መናጋት ለወቅታዊው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ነው?

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባለፈው ማክሰኞ መጋቢት 16...

የተዘነጋው የከተሞች ሥራ የመፍጠር ተልዕኮ

በንጉሥ ወዳጅነው አሁን አሁን የአገራችን የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉዳይ አንገብጋቢና...

Subscribe

spot_imgspot_img