Thursday, September 21, 2023

Tag: እሳት

ከአምስት ቀናት በፊት በዋግ ኽምራ ቤላ ተራራ ላይ የተነሳው የሰደድ እሳት አልጠፋም

በአማራ ክልል የዋግህምራ ብሔረሰብ አስተዳዳር ሥር በሚገኘው ቤላ አምባ የማኅበረሰብ ጥብቅ ደን ላይ ከባለፈው ሳምንት ቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ የተከሰተው ሰደድ እሳት ሳይጠፋ አምስተኛ ቀኑን ይዟል፡፡ የቤላ ተራራ እሳት ቃጠሎ ተራራው ካለው 953.96 ሔክታር መሬት ስፋት ውስጥ 150 ሔክታር የሚሆነውን ደንና መሬት አቃጥሏል፡፡

በአዲስ አበባ የሚሠሩ ቤቶች ለተለያዩ አደጋዎች ተጋላጭ መሆናቸው ተነገረ

በአዲስ አበባ ከተማ ከሚሠሩ ቤቶች 80 በመቶ ያህሉ ለአደጋዎች ተጋላጭ መሆናቻውን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

የከተማው የእሳትና አደጋ ሥጋት ተቋም ተጨማሪ ቅርንጫፎችን እንደሚከፍት አስታወቀ

የቅርንጮፎቹን ቁጥር ወደ አሥራ ሁለት ከፍ ለማድረግ እንቅስቃሴ የተጀመረ ቢሆንም፣ አዲስ አበባ የሚያስፈልጓት 17 የእሳትና አደጋ ሥጋት ቅርንጫፎች እንደሆኑ፣ የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር አቶ ሰሎሞን ፍስሐ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

በአዲስ አበባ የገበያ ማዕከላት በደረሱ የእሳት አደጋዎች ከ157 ሚሊዮን  ብር በላይ ወደመ

በአዲስ አበባ በሚገኙ የተለያዩ የገበያ ማዕከላት ላይ ባለፉት ስድስት ወራት በደረሱ 199 የእሳት አደጋዎች፣ ከ157.8 ሚሊዮን ብር ብላይ የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

አዋሬ አካባቢ ለአደጋ ተጋላጭነቱ እየታወቀ ዕርምጃ ባለመወሰዱ   በተደጋጋሚ ጉዳት እየደረሰበት መሆኑ ተነገረ

የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፣ በየካ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ አካባቢዎች የአዋሬ አካባቢ ቁጥር አንድ የአደጋ ተጋላጭ መሆኑን አጥንቶ፣ ለሚመለከታቸው አካላት የመፍትሔ ዕርምጃ እንዲወስዱ ምክረ ሐሳብ ቢያቀርብም፣ ተግባራዊ ባለመደረጉ በተደጋጋሚ አደጋ እያጋጠመው መሆኑን  አስታውቀዋል፡፡

Popular

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...

በሰጥቶ መቀበል መርህ መደራደርና ሰላም ማስፈን ለምን ያቅታል?

በያሲን ባህሩ አገር ግንባታ የትውልድን ትልቅና ታሪካዊ ኃላፊነት የሚጠይቅ ተግባር...

Subscribe

spot_imgspot_img