Thursday, November 30, 2023

Tag: እሳት

በሸካ ደን በተነሳ ሰደድ እሳት በ200 ሔክታር ላይ የሚገኝ የተፈጥሮ ሀብት ወደመ

በደቡብ ክልል ሸካ ዞን ዓርብ መጋቢት 7 ቀን 2010 ዓ.ም. የተነሳ ሰደድ እሳት፣ 200 ሔክታር በሚገመት መሬት ላይ የሚገኝ የተፈጥሮ ደን አወደመ፡፡ በሳምንቱ ዓርብ መጋቢት 14 ቀን 2010 ዓ.ም. ሰደድ እሳቱ ወደ አጎራባች አካባቢዎች መዛመቱ የተገታ ቢሆንም፣ ሙሉ በሙሉ ግን አለመጥፋቱ ታውቋል፡፡ በምዕራብ ኢትዮጵያ ከኦሮሚያ ክልል ኢሊባቦራ ዞን ጎሬ ከተማ ወደ ደቡብ ክልል ሸካ ዞን ማሻ ከተማ በሚወስደው መንገድ 14 ኪሎ ሜትር ወደ ውስጥ ገባ ብሎ በሚገኝ ተፈጥሯዊ ደንና ውኃ አዘል መሬት ላይ ሰደድ እሳቱ ተከስቷል፡፡

Popular

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...

ሀብቱንና ትርፉን እያሳደገ የቀጠለው አዋሽ ባንክ

አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት...

Subscribe

spot_imgspot_img