Monday, March 27, 2023

Tag: እስር

ለሁለት ዓመታት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ታስረው የቆዩ 614 ተጠርጣሪዎች በዋስ ተለቀቁ

በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በመተከል ለሁለት ዓመታት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከቆዩ ተጠርጣሪዎች መካከል 614ቱ ጥር 14 ቀን 2013 ዓ.ም. በዋስ ተለቀቁ። በአካባቢው አገራዊ ለውጡን መቀበል እንደ ወንጀል ተቆጥሮ፣ የዕለት ተዕለት ሥራቸውን በማከናወን ላይ እያሉ በድንገት ከታሰሩ በኋላ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ወራትንና ዓመታትን ማሳለፍ የተለመደ ክስተት ሆኖ መቀጠሉም ታውቋል፡፡

Popular

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...

ብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ማሻሻያዎችን ይፋ ሊያደርግ ነው

የፋይናንስ ዘርፉን ለማረጋጋት የሚረዳ ሪፎርም ማጠናቀቁን የገለጸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ...

Subscribe

spot_imgspot_img