Wednesday, March 29, 2023

Tag: ኦሕዴድ 

የኦሕዴድን ስያሜና ዓርማ ለመተካት ሐሳብ ቀረበ

የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ከ28 ዓመታት በላይ እየተጠራበት የሚገኘውን ስያሜውን፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) በሚል ስያሜ ለመተካትና ዓርማውን ለመቀየር ሐሳብ ቀረበ፡፡

የሦስቱ የኢሕአዴግ አባል ድርጀቶች የተናጠል ስብሰባና ውሳኔዎች

የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ግንቦት 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የአገሪቱን ማክሮ ኢኮኖሚ ቀውስና በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ለዓመታት የዘለቀውን የድንበር ውዝግብ ለመፍታት ያሳለፋቸውን ሁለት መሠረታዊ ውሳኔዎች ተከትሎ፣ የግንባሩ ሦስት ፓርቲዎች በተናጠል በተለያዩ የሥልጣን እርከኖች ተሰብስበው የሚመሩትን ክልልና አገራዊ ሁኔታዎች በመገምገም ውሳኔዎችን አሳልፈዋል፡፡

የኦዴግና የኢሕአዴግ ድርድር በኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን (ዶ/ር)፣ የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ ከመረጠና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ከተሾሙ ሁለት ወራት ሊሞላቸው ከአንድ ሳምንት ያልበለጠ ጊዜ ብቻ ይቀራል፡፡

የኦሮሚያ ክልል አዳዲስ ሹመቶችን ሰጠ

የኦሮሚያ ክልል በተለያዩ የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊነቶች ላይ አዳዲስ ሹመቶችን መስጠቱ ተገለጸ፡፡ የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ በይፋዊ የፌስ ቡክ ገጻቸው...

ከበሻሻ እስከ አራት ኪሎ

ማክሰኞ መጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ምሽት እኩለ ሌሊት እየተቃረበ እያለ የተሰማው ሰበር ዜና በአገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን ያነጋገረ ነበር፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከኢሕአዴግ ሊቀመንበርነታቸውና ከጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው ለመልቀቅ መወሰናቸውን ይፋ ካደረጉ በኋላ፣ ተተኪያቸው ማን ይሆን የሚለው በመላ አገሪቱ ዋነኛ መነጋገሪያ እንደነበር አይዘነጋም፡፡ በተለይ ማክሰኞ መጋቢት 11 ቀን 2010 ዓ.ም. ተተኪውን የግንባሩን ሊቀመንበር ለመምረጥ ስብሰባ የተቀመጠው የኢሕአዴግ ምክር ቤት ለአንድ ሳምንት በመቆየቱ፣ በርካቶች በመላ ምቶችና በሴራ ንድፈ ሐሳቦች እንዲጨናነቁ አድርጓቸዋል፡፡

Popular

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...

አይ የእኛ ነገር!

የዛሬው ጉዞ ከጀሞ ወደ ፒያሳ ነው፡፡ መንገዱ ለሥራ በሚጣደፉ፣...

የዓለም ኢኮኖሚ መናጋት ለወቅታዊው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ነው?

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባለፈው ማክሰኞ መጋቢት 16...

የተዘነጋው የከተሞች ሥራ የመፍጠር ተልዕኮ

በንጉሥ ወዳጅነው አሁን አሁን የአገራችን የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉዳይ አንገብጋቢና...

Subscribe

spot_imgspot_img