Tag: ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር
ዕጣ በወጣባቸው የ40/60 ቤቶች ውል እንዳይፈጸምና አዲስ ዕጣ እንዳይወጣ ዕግድ ተጣለ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ የወጣባቸውን የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ዕጣ የወጣላቸው ዕድለኞች ክስ ከተመሠረተባቸው መንግሥታዊ ተቋማት ጋር ውል እንዳይፈጽሙ ዕግድ ጣለ፡፡
ዕጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለዕድለኞች እንዳይተላለፉ የቀረበው የዕግድ ጥያቄ ተቀባይነት አላገኘም
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ ያወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ ለባለዕድለኞች መተላለፋቸው ታግዶ እንዲቆይ የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አጣ፡፡
በ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሳቢያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ተከሰሱ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ ካወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ በ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ምክንያት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒቴርና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ኢንተርፕራይዝ ላይ ክስ ተመሠረተ፡፡
ዳያስፖራው በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ሊሳተፍባቸው የሚችሉ አማራጮች ቀረቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለዳያስፖራው ያደረጉትን ጥሪ ተከትሎ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማኅበርና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በጋራ ባዘጋጁት አገር አቀፍ የዳያስፖራ የውይይት መድረክ፣ ዳያስፖራው በተለያዩ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፎች እንዲሰማራ አማራጮች ቀረቡ፡፡
የሊዝ አዋጁ መዘግየት ቅሬታ አስነሳ
የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው አዋጁ ቁጥር 721/2004 ለማሻሻል የተዘጋጀው ረቂቅ ከዓመት በፊት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቢቀርብም፣ እስካሁን ፀድቆ ተግባራዊ ባለመሆኑ ቅሬታ አስነሳ፡፡
Popular