Thursday, November 30, 2023

Tag: ኮሌራ

በአዲስ አበባ የኮሌራ ክትባት ተጀመረበአዲስ አበባ የኮሌራ ክትባት ተጀመረ

በአዲስ አበባ ለኮሌራ ወረርሽኝ ተጋላጭነት ላላቸው 17,000 ያህል ሰዎች ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያስችል ክትባት መስጠት ተጀመረ፡፡ የኢቦላ ወረርሽኝም ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በመከናወን ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡

ከ500 በላይ ሰዎች በኮሌራ ተጠቅተዋል

በአገር አቀፍ ደረጃ 525 ሰዎች በኮሌራ ወረርሽኝ ሲጠቁ 16 ሰዎች ደግሞ በበሽታው መሞታቸውን የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ አዲስ አበባ ውስጥ ከፍተኛ ተጋላጭነት ላላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች የኮሌራ በሽታ መከላከያ ለመስጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በቀጣይ ቀናት እንደሚካሄድና ክትባቱ ሙሉ ለሙሉ ወረርሽኙን መከላከል እንደማያስችል ተገልጿል፡፡

በኮሌራ ወረርሽኝ 15 ሰዎች ሲሞቱ ከ300 በላይ በበሽታው ተይዘዋል

በአራት ክልሎችና በአዲስ አበባ ከተማ በኮሌራ ወረርሽኝ 15 ሰዎች ሲሞቱ 390 ሰዎች በወረርሽኝ መያዛቸውን፣ የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በተከሰተው የኮሌራ በሽታ በኦሮሚያ ክልል አንድ፣ በአማራ ክልል 14 ሲሞቱ፣ ትግራይና ሶማሌን ጨምሮ 390 ሰዎች በወረርሽኙ መያዛቸውን ኢንስቲትዩቱ አስረድቷል፡፡

Popular

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...

ሀብቱንና ትርፉን እያሳደገ የቀጠለው አዋሽ ባንክ

አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት...

Subscribe

spot_imgspot_img