Sunday, October 1, 2023

Tag: ኳታር

ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ሄደው የሚሠሩባቸው የዓረብ አገሮች ተለዩ

ወደ ዓረብ አገሮች በብዛት እየሄዱ በቤት ሠራተኝነት በሚቀጠሩ ዜጎች ላይ በ2005 ዓ.ም. መጨረሻና 2006 ዓ.ም. መጀመርያ ላይ በደረሰ የሞት፣ ከባድ የአካል ጉዳትና እንግልት ሳቢያ መንግሥት ጥሎት የነበረውን የጉዞ ዕገዳ ከተነሳ በኋላ፣ በሕጋዊ መንገድ ሄደው መሥራት ለሚፈልጉ ዜጎች መንግሥት አገሮቹን ለይቶ አስታወቀ፡፡ መንግሥት የሁለትዮሽ ድርድርና ስምምነት የተፈራረመባቸው አገሮች ለጊዜው ኩዌት፣ ኳታርና ጆርዳን ብቻ በመሆናቸው ዜጎችም መሄድ የሚችሉት ወደነዚህ አገሮች ብቻ መሆኑ ታውቋል፡፡

የቻይና መንግሥት በአጭር ጊዜ ከነዋሪዎች ነፃ የተደረገለትን መሬት ሊረከብ ነው

በአዲስ አበባ ከተማ መልሶ ማልማት በአጭር ጊዜ ውስጥ ከነዋሪዎች ንክኪ ሙሉ ለሙሉ በፀዳው የቂርቆስ ፈለገ ዮርዳኖስ አካባቢ፣ የቻይና መንግሥት የተፈቀደለትን መሬት ሊረከብ ነው፡፡ በአንፃሩ የኳታር ንጉሣውያን ቤተሰቦች መሬቱን ለመረከብ ገና አልቀረቡም፡፡

ኢትዮጵያና ኳታር ዲፕሎማቶቻቸው ያለ ቪዛ እንዲንቀሳቀሱ ተስማሙ

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከሰኞ ኅዳር 4 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኳታር በመሄድ፣ በማግሥቱ ከኳታር አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሀማድ አልታኒ ጋር በነበራቸው ቆይታ የሁለቱ አገሮች ዲፕሎማቶች ያለ ቪዛ እንዲንቀሳቀሱ ተስማሙ፡፡

በባህረ ሰላጤው አገሮች ጫና የተፈጠረበት አልጄዚራ በኢትዮጵያ ቢሮውን ከፈተ

የዓረብ ባህረ ሰላጤ አገሮች ከኳታር መንግሥት ጋር በፈጠሩት ግጭት ምክንያት ጫና የተፈጠረበት አልጄዚራ በኢትዮጵያ ቢሮውን ከፈተ፡፡

Popular

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...

Subscribe

spot_imgspot_img