Tuesday, December 5, 2023

Tag: ዓለም ባንክ          

በመተማመኛ ሰነድ ክፍያ መዘግየት የውጭ ባንኮች በአገር ውስጥ ባንኮች ላይ እምነት እያጡ ነው

በኢትዮጵያ ለዓመታት በዘለቀው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ እጥረት ሳቢያ፣ የአገር ውስጥ ባንኮች አስመጪዎችን በመወከል የሚልኩት ባንክ መተማመኛ ሰነድ ወይም ሌተር ኦፍ ክሬዲት በወቅቱ ክፍያ መፈጸም ባለመቻላቸው በርካታ ባንኮች ከኢትዮጵያ ባንኮች ጋር የመሥራት ፍላጎትና እምነት እያጡ መምጣታቸው እየተነገረ ነው፡፡

የዓለም ባንክ ለበጀት ድጋፍ የሚውል የ250 ሚሊዮን ዶላር ብድርና ዕርዳታ ፈቀደ

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የበጀት ድጋፍ የሚውል የ250 ሚሊዮን ዶላር ብድርና ዕርዳታ በመፍቀድ ከመንግሥት ጋር ስምምነት ፈረመ፡፡ ከዚህ ገንዘብ ውስጥ ግማሹ በዕርዳታ መልክ እንደሚሰጥ ታውቋል፡፡

መንግሥት ከዓለም ባንክ ጋር የ16 ቢሊዮን ብር ብድርና ዕርዳታ ስምምነት ተፈራረመ

ገንዘብ ሚኒስቴርና የዓለም ባንክ ለሁለተኛው የዕድገትና የተወዳዳሪነት ፕሮግራም የሚውል የልማት ፋይናንስ ፖሊሲ ማስፈጸሚያ የ500 ሚሊዮን ዶላር ወይም የ16 ቢሊዮን ብር ብድርና ዕርዳታ ተፈራረሙ፡፡

ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና አለቃቅን በተመለከተ የራሷን ሰነድ ለድርድር ልታቀርብ ነው

የኢትዮጵያ መንግሥት የታላቁ ህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና አለቃቀቅን የተመለከተ ሰነድ አዘጋጅቶ ለድርድር እንደሚያቀርብ ተሰማ። አንድ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጭ እንደገለጹት፣ በአሜሪካና በዓለም ባንክ አመቻችነት የግድቡን የውኃ አሞላልና አለቃቀቅን በተመለከተ ሲደረግ የቆየው ድርድር ውጤት የኢትዮጵያን ጥቅም የሚጎዳ በመሆኑ፣ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን የአገሪቱን ሉዓላዊነትና ጥቅም የሚያስከብር የድርድር ሰነድ እንዲያዘጋጅ በመንግሥት ታዞ ሰነዱን በማዘጋጀት ላይ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።

በዓለም ባንክ የንግድ ሥራ ምቹነት መመዘኛዎች ከ50 በላይ ደረጃዎችን ለማሻሸል ማቀዱን መንግሥት አስታወቀ

የዓለም ባንክ ግሩፕ ለዓመታት ይፋ ሲያደርገው በቆየውና ከ190 ያላነሱ አገሮችን የንግድ ሥራ ምቹነት ከባቢያዊ ሁኔታን በሚመዝንበት ሪፖርቱ፣ ኢትዮጵያ ከ150ዎቹ ግርጌ ስትመደብ ቆይታለች፡፡ በቅርቡ ይፋ በተደረገው የባንኩ ‹‹ኢዝ ኦፍ ዱዊንግ ቢዝነስ 2020›› ሪፖርትም ከ190 የኢትዮጵያ ደረጃ 159ኛ ላይ አስቀምጧታል፡፡

Popular

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...

በሲሚንቶ ፋብሪካ ላይ የታየው ተሞክሮ በሌሎች ምርቶች ላይም ይስፋፋ!

ሰሞኑን በኢትዮጵም ሆነ በአፍሪካ ደረጃ ግዙፍ ስለመሆኑ የተነገረለትን የለሚ...

Subscribe

spot_imgspot_img