Thursday, November 30, 2023

Tag: ዓቃቤ ሕግ  

የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓት ረቂቅ የፖሊስን ሥልጣን ይጋፋል የሚል ትችት ቀረበበት

ላለፉት 15 ዓመታት በዝግጅት ላይ የቆየው የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ረቂቅ ሕግ፣ ዓቃቤ ሕግ የወንጀል ምርመራ እንደሚያደርግ መደንገጉ ከፌዴራል ፖሊስ፣ ከፌዴራል ፍርድ ቤቶችና...

ባለሀብቶችን ዒላማ አድርገው ሙስና ፈጽመዋል የተባሉ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ተከሰሱ

በመከላከያ ሚኒስቴር በተለያዩ ክፍለ ጦር ውስጥ ያሉና የለቀቁ የሠራዊት አባላት፣ ባለሀብቶችን ዒላማ በማድረግ አጥንተውና ለይተው በማሳደድ፣ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ስምንት ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ...

የኢትዮ ቴሌኮም የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በተከሰሱበት ከባድ የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ተባሉ

በሶማሌ ክልል የሞባይል ማስፋፊያ ማማ (ታወር) ግንባታ ጋር በተያያዘ 221,804,693 ብር ጉዳት በማድረስ ወንጀል፣ ነሐሴ 21 ቀን 2011 ዓ.ም. ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩት የቀድሞ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ አማረ አምሳሉ ጥፋተኛ ተባሉ፡፡

የሶማሌ ፕሪንቲንግ ፕሬስ ባለቤት በፅኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ውሳኔ ተሰጠ

በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት የሶማሌ ፕሪንቲንግ ፕሬስ ባለቤት አቶ ቴዎድሮስ አዲሱ (ቴዲ ማንጁስ)ን ጨምሮ አራት ግለሰቦች፣ በፅኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ የሙስና ወንጀሎች ችሎት መጋቢት 5 ቀን 2014 ዓ.ም. ውሳኔ ሰጠ፡፡

በእነ አምባቸው መኮንን (ዶ/ር) ግድያ ክስ የተመሠረተባቸው ሦስት ተከሳሾች በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ

የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩት አምባቸው መኮንን (ዶ/ር)፣ የፕሬዚዳንቱ አማካሪ የነበሩት አቶ እዘዝ ዋሴና የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የነበሩት አቶ ምግባሩ ከበደን በመግደል ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው ከነበሩት 31 ግለሰቦች ውስጥ ሦስቱ በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ፣ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 23ኛ ወንጀል ችሎት የካቲት 29 ቀን 2014 ዓ.ም. ውሳኔ ሰጠ፡፡

Popular

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...

ሀብቱንና ትርፉን እያሳደገ የቀጠለው አዋሽ ባንክ

አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት...

Subscribe

spot_imgspot_img