Friday, March 31, 2023

Tag: የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን

የቆዳና ሌጦ ግብይት ተጠሪነት ለእንስሳትና ዓሳ ሀብት ሚኒስቴር ሊዛወር ነው

ፀረ ሙስና ኮሚሽን አዲስ ኮሚሽነር ተሾመለት ሐሙስ ኅዳር 7 ቀን 2010 ዓ.ም. ለምክር ቤት የቀረበው የጥሬ ቆዳና ሌጦ ግብይት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ፣ ተጠሪነቱ ለእንስሳትና ዓሳ ሀብት ሚኒስቴር እንዲሆን ሐሳብ አቀረበ፡፡ ለሦስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን አምስተኛ መደበኛ ስብሰባ ረቂቅ አዋጁን በንባብ ያቀረቡት የመንግሥት ምክትል ተጠሪው አቶ ጌታቸው በዳኔ እንደገለጹት፣ የጥሬ ቆዳና ሌጦ ግብይት አዋጅ ምርቱ በየግለሰብ ቤቶች እየባከነ የሚታየውን ችግር ለመቅረፍ ይረዳል፡፡ በአምራቾች እጅ ስለሚቆይም የምርት ጥራት ችግርን እንዲያሻሽል ይረዳልም ብለዋል፡፡

Popular

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...

አይ የእኛ ነገር!

የዛሬው ጉዞ ከጀሞ ወደ ፒያሳ ነው፡፡ መንገዱ ለሥራ በሚጣደፉ፣...

Subscribe

spot_imgspot_img