Tag: የአፍሪካ ኅብረት
ለታላቁ የህዳሴ ግድብ አለመግባባት ተጨባጭ የመፍትሔ ሐሳብ በሰባት ቀናት ለማቅረብ ድርድር ተጀመረ
ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ በሰባት ቀናት ውስጥ መፍትሔ ላይ ለመድረስ የተግባቡበት ድርድር ተጀመረ።
ድርድሩ ከእሑድ ጥቅምት 22 ቀን 2013 ዓ.ም. የተጀመረ ሲሆን፣ ድርድሩን ለተከታታይ ሰባት ቀናት በማካሄድ ለውዝግቡ መፍትሔ ለማበጀት ያለመ እንደሆነ ተጠቁሟል።
የትራምፕ የማናለብኝነት አስተያየትና የኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ምላሽ
ዓርብ ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ.ም. ሌሊቱን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ታላቁ የህዳሴ ግድብን አስመልክተው የሰጡት ኃላፊነት የጎደለው አስተያየት በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ክፉኛ ከማስቆጣት ባለፈ፣ በሚቀጥለው ሳምንት በሚካሄደው የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተፎካካሪው ጆ ባይደን ይመረጡ ዘንድ የውትውታ ምክንያትም ሆኗል፡፡
በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት የተደረሰው ስምምነትና አንድምታው
የአፍሪካ ኅብረት ጠቅላላ ጉባዔ ልዩ ቢሮ ሐምሌ 14 ቀን 2012 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ፣ በግድቡ ባለቤት ኢትዮጵያና በታችኞቹ የተፋሰሱ አገሮች በሆኑት ግብፅና ሱዳን መካከል ያለውን አለመግባባት በቀጣይ ድርድር ለመፍታት የሚያስችል ውሳኔ ማሳለፉን፣ ሐምሌ 17 ቀን 2012 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ሰሞኑን የተጀመረው የህዳሴ ግድቡ ድርድር ተቋርጦ ለመጪው ሳምንት ተላለፈ
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌትና አስተዳደርን የተመለከተው ድርድር ሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ከተጀመረ በኋላ፣ ሱዳን ባቀረበችው ጥያቄ ምክንያት ተቋርጦ ወደ ቀጣዩ ሳምንት እንዲተላለፍ ተወሰነ።
የዓባይ ውኃ የወደፊት አጠቃቀም ከህዳሴ ግድብ የድርድር አጀንዳ ጋር ተጣምሮ አስገዳጅ ስምምነት እንዲሆን መግባባት ላይ መደረሱ ተሰማ
የኢትዮጵያን የወደፊት በዓባይ ውኃ የመጠቀም መብት የሚመለከት አጀንዳ ከህዳሴ ግድቡ የውኃ አሞላልና አስተዳደር ድርድር ጋር ተጣምሮ አስገዳጅ ስምምነት እንዲደረስበት፣ የሦስቱ አገሮች መሪዎች መግባባታቸውን የአፍሪካ ኅብረት አስታወቀ።
Popular
ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ
የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ የግል...
‹‹ልክ እንደ ሕክምና በፖለቲካውም ቅድመ ጥናት ተደርጎ ግጭቶችን መከላከል ያስፈልጋል›› ዶ/ር ተስፋዬ መኮንን፣ የሕክምና ባለሙያና ደራሲ
ዶ/ር ተስፋዬ መኮንን የተወለዱት በጅማ ከተማ ቢሆንም፣ ዕድገታቸውንና የልጅነት...
የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ
‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል››
ሬድዋን...