Tag: የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን
ለአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ተሾመለት
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ በቆዩትና በቅርቡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው በተሾሙት አቶ ሀብታሙ ተገኘ (ኢንጂነር) ምትክ፣ አቶ ሞገስ ጥበበ (ኢንጂነር) ተሾሙ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመንገዶች ባለሥልጣንና በኢትዮ ቴሌኮም የአመራሮች ለውጥ አደረጉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን፣ በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣንና በኢትዮጵያ ቴሌኮም አመራሮች ላይ ለውጥ አደረጉ፡፡
በመንገዶች ባለሥልጣንና በትራንስፖርት ሚኒስቴር አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ሀብታሙ ተገኝ (ኢንጂነር) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው መሾማቸው ታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ...
ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ግብር የሚፈለግበት ኪንግናም ንብረቱ ታገደ
በኢትዮጵያ የመንገድ ግንባታ ዘርፍ ለ20 ዓመታት ያህል ሲሳተፍ የቆየው ኪንግናም የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ ኩባንያ፣ ለኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን መክፈል የነበረበትን ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ቀረጥና ግብር ባለመክፈሉ፣ የኩባንያው የተለያዩ ንብረቶች ታገዱ፡፡ ኮሪያዊው ሥራ አስኪያጅም ከአገር እንዳይወጡ ታዘዘ፡፡
የእነ አቶ መላኩ ፈንታና የእነ አቶ ዓለማየሁ ጉጆ ክስ እንዲቋረጥ ለፍርድ ቤት ጥያቄ ቀረበ
የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት፣ በሙስና ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩት የእነ አቶ መላኩ ፈንታና የእነ አቶ ዓለማየሁ ጉጆ መዝገብ...
Popular