Thursday, November 30, 2023

Tag: የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት

በኢትዮጵያ እስከ ሐምሌ 17 ቀን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 12,693 ሆኗል

የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አስመልክቶ፣ ሐምሌ 17 ቀን 2012 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫው እንዳስታወቀው፣ በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ  7,264  የላቦራቶሪ ምርመራ 760 ሰዎች ቫይረሱ የተገኘባቸው ሲሆን፣ የሦስት ሰዎች ሕይወትም አልፏል፡፡

በኢትዮጵያ እስከ ሐምሌ 14 ቀን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 11,072 ሆኗል

የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አስመልክቶ፣ ሐምሌ 14 ቀን 2012 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫው እንዳስታወቀው፣ በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6,544 የላቦራቶሪ ምርመራ 561 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን፣ የሰባት ሰዎች ሕይወትም አልፏል፡፡

በኢትዮጵያ እስከ ሐምሌ 10 ቀን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 9,147 ሆኗል

የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አስመልክቶ፣ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫው እንዳስታወቀው፣ በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7,407 የላቦራቶሪ ምርመራ 344 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን፣ የ13 ሰዎች ሕይወትም አልፏል፡፡

በአራት ቀናት ውስጥ የ22 ሰዎች ሕይወት አልፏል

የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አስመልክቶ፣ ካለፈው ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን እስከ ማክሰኞ ሐምሌ 7 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ የነበረውን ገጽታ በሰጠው መግለጫው እንዳስታወቀው በአራቱ የ22 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡

“ከኮሮና ቫይረስ ተጠበቁ”

​​​​​​​ኮቪድ-19 በወረርሽነት ዓለምን ካካለለ መንፈቅ አልፎታል፡፡ ባለፉት ስድስት ወራት ሕዝበ ዓለም ከኮሮና ቫይረስ እንዲጠበቅ፣ በደዌ ዳኛ በአልጋ ቁራኛ እንዳይዝ የጤና ባለሙያዎችና ዓለም አቀፋዊም ሆነ አገራዊ ተቋማት ማስገንዘቢያዎችን ከመስጠት ችላ ያሉበት ጊዜ አልነበረም፡፡

Popular

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...

ሀብቱንና ትርፉን እያሳደገ የቀጠለው አዋሽ ባንክ

አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት...

Subscribe

spot_imgspot_img