Tag: የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
የጥምቀት በዓል ከኮሮና በመጠበቅ እንዲከበር ማሳሰቢያ ተሰጠ
የጥምቀት በዓልን ኅብረተሰቡ ሲያከብር ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ራሱን በመጠበቅ በከፍተኛ ጥንቃቄ ሊሆን እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር ማሳሰቢያ ሰጠ፡፡
መዘናጋት ያልተለየው የኮቪድ-19 ወረርሽኝና ክትባቱ
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በዓለም አቀፍ ደረጃ ቁጥር እንደ ገዳይ ከሆኑት ወረርሽኞች መካከል ተጠቃሽ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ የሰውን ልጅ ለከፋ በሽታና ለህልፈተ ሕይወት እየዳረገና በዚያው መጠንም የሥርጭት አድማሱን እያሰፋ መጥቷል፡፡
ከመምህራን ጋር ለማከናወን የታሰበው የኮቪድ-19 የክትባት ዘመቻ
በዓለምም ሆነ በአገር ውስጥ ከፍተኛ ሥጋ ሆኖ የቀጠለው የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመግታት ከሚደረጉት እንቅስቃሴዎች አንዱ ክትባት ነው፡፡
በኮቪድ-19 የሞቱት ከ6,300 በላይ ሲያሻቅብ የተያዙት ከ360 ሺሕ በላይ ሆኗል
የጤና ሚኒስቴር ጥቅምት 15 ቀን 2014 ዓ.ም. ባወጣው አሁናዊ መረጃ፣ በኢትዮጵያ እስካሁን 362,672 ሰዎች በኮቪድ-19 ቫይረስ መያዛቸውን፣ 6,377 ሰዎች መሞታቸውን አስታውቋል፡፡
በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ የመጣው በኮቪድ-19 የሚሞቱት ቁጥር
‹‹አሁንም እንጠንቀቅ›› እያለ ሳያሠልስ ማሳሰቢያ እየሰጠ ያለው የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ በኢትዮጵያ ያለው የኮቪድ-19 ሥርጭት፣ ከመስፋፋቱ ባለፈ ሕይወታቸውን እያጡ ያሉት ወገኖች ቁጥር በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን አስታውቋል፡፡
Popular
ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች
በበቀለ ሹሜ
ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...
‹‹መንግሥት ለአገር ውስጥ የኅትመት ኢንዱስትሪ ገበያ ከመፍጠር ጀምሮ ሥራ የመስጠት ኃላፊነት አለበት›› አቶ ዘውዱ ጥላሁን፣ የኢትዮጵያ አሳታሚዎችና አታሚዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ
የኅትመት መሣሪያ በጉተምበርግ ከተፈበረከ ከ400 ዓመታት በኋላ በኢትዮጵያ በ1863...
በሲሚንቶ ፋብሪካ ላይ የታየው ተሞክሮ በሌሎች ምርቶች ላይም ይስፋፋ!
ሰሞኑን በኢትዮጵም ሆነ በአፍሪካ ደረጃ ግዙፍ ስለመሆኑ የተነገረለትን የለሚ...