Thursday, March 30, 2023

Tag: የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ

የኦሊምፒክ ኮሚቴ ጽሕፈት ቤት በተመራጭ እንዲመራ ተወሰነ

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሰሞኑን ባደረገው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጽሕፈት ቤቱ በተመራጭ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እንዲመራ የሚደነግግ ደንብ ማፅደቁ ታወቀ፡፡ የብሔራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴው ጽሕፈት ቤት ዋና ጸሐፊ በመሆን ሲያስተዳድሩ የቆዩት አቶ ታምራት በቀለ ከነበሩበት ደረጃ ዝቅ ብለው በምክትል ኃላፊነት እንዲያገለግሉ መወሰኑ ተነግሯል፡፡

መንግሥት ለአትሌቶች ሽልማት የመደበው 22 ሚሊዮን ብር የገባበት አልታወቀም

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በ12ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የኢትዮጵያ ተሳትፎን ከዝግጅት ምዕራፍ እስከ ውጤት የነበረውን የተመለከተ ሪፖርት አቀረበ፡፡ በዕለቱ በጨዋታዎቹ ተሳትፎ የነበራቸውን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው ብሔራዊ ፌዴሬሽኖችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተው የቀረበውን ሪፖርት ገምግመዋል፡፡

የተግባር ክትትልና ቁጥጥር የሚሻው የስፖርቱ ዘርፍ ብሔራዊ ስሜቱን ማደስ ጀምሯል  

በአልጀሪያ በተካሔደው ሦስተኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ፣ ከተሳተፈባቸው ስድስት ስፖርቶች በሦስቱ 25 ሜዳሊያዎችን አስመዝግቦ ተመልሷል፡፡

Popular

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...

አይ የእኛ ነገር!

የዛሬው ጉዞ ከጀሞ ወደ ፒያሳ ነው፡፡ መንገዱ ለሥራ በሚጣደፉ፣...

የዓለም ኢኮኖሚ መናጋት ለወቅታዊው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ነው?

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባለፈው ማክሰኞ መጋቢት 16...

የተዘነጋው የከተሞች ሥራ የመፍጠር ተልዕኮ

በንጉሥ ወዳጅነው አሁን አሁን የአገራችን የሥራ ዕድል ፈጠራ ጉዳይ አንገብጋቢና...

Subscribe

spot_imgspot_img