Thursday, November 30, 2023

Tag: የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ     

የትብብር የትምህርት ፕሮግራም እንዳይሰጡ የታገዱት ዩኒቨርሲቲዎች ኦዲት እንዲደረጉ ተጠየቀ

ከግል ተቋማት ጋር በትብብር የሚሰጧቸውን የትምህርት ፕሮግራሞች እንዲያቋርጡ ማሳሰቢያ የተሰጣቸው የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ ኦዲት መደረግ እንዳለባቸው የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡

በግልና በመንግሥት ተቋማት ትብብር የሚሰጡ የትምህርት ፕሮራሞች ዕገዳ ጥያቄ አስነሳ

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ከግል ተቋማት ጋር በትብብር የሚሰጡትን የድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር እንዲያቋርጡ ያሳለፈው ውሳኔ ጥያቄ አስነሳ፡፡

መመርያ የሚጥሱ የግል ጤና ትምህርት ተቋማት ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው

የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት ከ2005 ዓ.ም. ጀምሮ በመደበኛው የቀን ፕሮግራም ብቻ እንዲሰጡ መመርያ ቢያስተላለፍም፣ በርካታ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት መመርያውን እየጣሱ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ በዚህም ምክንያት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል፡፡ በኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምራት ሞታ ሰኞ ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ.ም. ተፈርሞ የወጣ ደብዳቤ እንደሚያመለክተው፣ መመርያውን የጣሱ በርካታ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት በማታ ክፍለ ጊዜ ተማሪዎችን መዝግበው አሁንም እያስተማሩ ናቸው፡፡

በሕገወጥ መንገድ የተማሩ ሦስት ሺሕ የጤና ባለሙያዎች ዕውቅና አግኝተዋል

በግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በማታው ክፍለ ጊዜ የጤና ዘርፍ ትምህርቶች እንዳይሰጡ በሕግ ከተከለከለ ዓመታት ቢያስቆጥርም፣ አሁንም ከመንግሥት ዕውቅና ውጪ ለተማሪዎች አግባብ ባልሆነ መንገድ እየተሰጡ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በ2009 ዓ.ም. ብቻ ሦስት ሺሕ ያህል ተማሪዎች በዋናነት በማኅበረሰብ ጤና፣ በነርሲንግ፣ በፋርማሲ፣ በአዋላጅነትና በጥርስ ሕክምና በማታው ክፍለ ጊዜ ተምረው ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መመረቃቸው ታውቋል፡፡ ከምረቃቸውም በኋላም ሕግ መጣሱ እየታወቀ ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል፡፡

Popular

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...

ሀብቱንና ትርፉን እያሳደገ የቀጠለው አዋሽ ባንክ

አዋሽ ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት...

Subscribe

spot_imgspot_img