Tag: የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር
መንግሥት ከፍተኛ ወለድ ከሚያስከፍሉ ብድሮች ራሱን አገለለ
በኤክስፖርት መዳከም ምክንያት ከፍተኛ ወለድ ከሚያስከፍሉ ብድሮች መንግሥት ራሱን አገለለ፡፡ ትኩረቱን አነስተኛ ወለድ ምጣኔ በሚያስከፍሉ ቡድኖች ላይ ከማድረጉ በተጨማሪ የቻይና ኩባንያዎችን በመሳብ ላይ ነው፡፡
የዓለም ባንክ በስድስት ወራት ብቻ የ1.8 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ
በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ካሮሊን ተርክ ሐሙስ ታኅሳስ 12 ቀን 2010 ዓ.ም. ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትሩ አብርሃም ተከስተ (ዶ/ር) ጋር የ470 ሚሊዮን ዶላር ብድር ስምምነቶችን ሲፈርሙ እንደገለጹት፣ ባንኩ በተቻለው ፍጥነት የፋይናንስ ድጋፎችን ለማድረግ ካለው ፍላጎት በመነሳት እ.ኤ.አ. በ2017 ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ የ1.8 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ለመስጠት ቃል ገብቷል፡፡
ፍርድ ቤት ለዓቃቢያነ ሕግ የመጨረሻ የተግሳጽ ቅጣት ሰጠ
በገንዘብ ሚኒስቴርና በስኳር ኮርፖሬሽን ተጠርጣሪዎች ላይ የመጨረሻ ቀጠሮ ተሰጠ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ተረኛ ችሎት፣ ዓርብ መስከረም 12 ቀን 2010 ዓ.ም. ለፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በሙስና ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ዓቃቢያነ ሕግ ላይ የመጨረሻ የተግሳጽ ቅጣት ሰጠ፡፡
Popular
በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ
በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...
[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]
ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው?
ምነው?
ምክር ቤቱም ሆነ...