Tag: የጥምቀት በዓል
በጥምቀት በዓል በበጎ አድራጎት የጎሉት ወጣቶች
በጎ አድራጎትን ከበጎ ፈቃድ ጋር አያይዘው የተነሱት ወጣቶች ከጥር 10 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሮ የዋለውን የከተራ፣ የጥምቀትና የቃና ዘገሊላ በዓላት ላይ ከፀጥታ አካላት ጋር በመተባበር በሰላም ተከብሮ እንዲውል አድርገዋል፡፡
ዩኔስኮ የጥምቀት በዓልን ጨምሮ በ42 ዕጩዎች ላይ በዚህ ሳምንት ውሳኔ ይሰጣል
ዓለም አቀፉ የባህል ተቋም ዩኔስኮ ለዘንድሮ በዓለም ወካይ ቅርስነት በታጩ 42 የማይዳሰሱ ባህላዊ ቅርሶች ላይ እየመከረ ነው፡፡ በኮሎምቢያ ዋና ከተማ ቦጎታ ከኅዳር 29 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ለስድስት ቀን 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ የሚገኘው የበይነ መንግሥታዊ ኮሚቴ መርምሮ ውሳኔ ከሚሰጥባቸው ከተለያዩ አገሮች ከታጩት የማይዳሰሱ ቅርሶች አንዱ የኢትዮጵያ የጥምቀት ክብረ በዓል ነው፡፡
የጥምቀት በዓልን በዩኔስኮ የማስመዝገብ ማመልከቻ ‹‹በመጋቢት›› ይገባል
በወርኃ ጥር የኢትዮጵያ አደባባዮች በበዓላት ደምቀው ይታዩበታል ከሚያሰኘው አንዱ የጥምቀት በዓል የሚከበርበት መሆኑ ነው፡፡ የውጭ ጸሐፍት ‹‹የአፍሪካው ኤጲፋኒያ›› (African Epiphany) በመባል በልዩ ልዩ ድርሳኖች የሚታወቀው የጥምቀት በዓልን በዩኔስኮ (የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት) በሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስነት ለማስመዝገብ (Representative List of Intangible Cultural Heritage of Humanity) የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን በይፋ እንቅስቃሴ ከጀመረ ከርሟል፡፡
Popular
መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...
በሰጥቶ መቀበል መርህ መደራደርና ሰላም ማስፈን ለምን ያቅታል?
በያሲን ባህሩ
አገር ግንባታ የትውልድን ትልቅና ታሪካዊ ኃላፊነት የሚጠይቅ ተግባር...